በ2008ዓ.ም የ1ኛው
ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ የቁልፍና አበይት ተግባር አፈጻጸም
ቁልፍ ተግባር፡- የትምህርት ልማት ሰራዊትን
ከማጠናከር አንጻር
የአደረጃጀቶች አይነት
|
የአደረጃጀቶች ስም
|
ብዛት
|
የአፈጻጸም ደረጃዎች
|
|||||
ከፍተኛ
|
%
|
መካከለኛ
|
%
|
ዝቅተኛ
|
%
|
|||
የድርጅት አደረጃጀት
|
የመምህራን ህዋስ
|
1
|
1
|
100
|
0
|
0
|
0
|
0
|
የተማሪዎች መሰረታዊ
ድርጅት
|
0
|
0
|
0
|
0
|
0
|
0
|
0
|
|
የተማሪዎች ህዋስ
|
1
|
0
|
0
|
1
|
100
|
0
|
0
|
|
የመንግሰት አደረጃጀት
|
የመምህራን ልማት
ቡድን
|
9
|
4
|
44.44
|
5
|
55.55
|
0
|
0
|
የመምህራን 1ለ5
|
15
|
8
|
53.33
|
7
|
46.66
|
0
|
0
|
|
የአስተዳደር ሰራተኞች
ልማት ቡድን
|
1
|
0
|
0
|
1
|
100
|
0
|
0
|
|
የአስተዳደር ሰራኞች
1ለ5 ቡድን
|
2
|
0
|
0
|
2
|
100
|
0
|
0
|
|
የተደራጁ ክበባት
|
12
|
3
|
25
|
6
|
33.33
|
3
|
25
|
|
የተደራጁ ኮሚቴዎች
|
6
|
2
|
33.33
|
3
|
50
|
1
|
16.67
|
|
የትምህርት ጥራት
ማስጠበቂ መርሃ ግብር
|
6
|
2
|
33.33
|
4
|
66.67
|
0
|
0
|
|
የተደራጁ ልዩ ልዩ
ፎረሞች
|
5
|
1
|
20
|
0
|
0
|
4
|
80
|
|
የህዝብ አደረጃጀት
|
የተማሪዎች ልማት
ቡድን
|
36
|
21
|
58.33
|
15
|
41.67
|
0
|
0
|
የተማሪ 1ለ5 ቡድን
|
297
|
115
|
38.72
|
171
|
57.57
|
11
|
3.7
|
|
የወተመህ አደረጃጀቶች
|
36
|
26
|
72.22
|
10
|
27.78
|
0
|
0
|
|
የቀትስቦ አደረጃጀት
|
1
|
1
|
100
|
0
|
0
|
0
|
0
|
|
የወመህ አደረጃጀት
|
1
|
1
|
100
|
0
|
0
|
0
|
0
|
|
ጠቅላላ የአደረጃጀቶች
አፈጻጸም ደረጃ
|
|
429
|
185
|
43.12
|
225
|
52.45
|
19
|
4.42
|
1
. እንደ ተቋም ከአደረጃጀት አንጻር የነበሩ ጥንካሬዎች፡- --------------------------------------------------
. እንደ ተቋም ከአደረጃጀት አንጻር የነበሩ ጥንካሬዎች፡- --------------------------------------------------
Ø
በትምህርት ቤታችን አንድ የመምህራን አንድ የተማሪዎች ህዋስ ይገኛሉ
Ø
ስራዎችን በግንባር ቀደምነት የማከናወን ባህል በህዋስ አባሎቻችን ጎልብቷል፡፡
Ø
ለማንኛውም መንግስታዊና ድርጅታዊ ተልዕኮዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት ተችሏል፡፡
Ø
የተማሪዎች የድርጅት ክፍያ 100 ፐርሰንት መጠናቀቅ ችሏል፡፡
Ø
አደናቃፊ ነገሮች በት/ቤታችን እንዳይከሰቱ ለማድረግ ቀድሞ በተማሪዎች ህዋስና በመምህራን ህዋስ እየገመገሙ
መምራት ተችሏል፡
Ø
በአጠቃላይ እንቅስቃሴ መምህራን ህዋስ ከፍተኛ የተማሪዎች ህዋስ መካከለኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ፡፡
Ø
9 መምህራን ልማት ቡድን 15 የመምህራን 1ለ5 በት/ቤታችን ተደራጅተዋል
Ø
ሁሉም አደረጃጀቶች ወደ ስራ ገብተዋል
Ø
እንደ ት/ቤታችን 36 የተማሪዎች ልማት ቡድን 297 የተማሪዎች የአንድ ለአምስት አደረጃጀት መደራጀት ችለዋል
Ø
ለስድሰቱም መርሃ ግብር ተጠሪና አባላትን በመምህራኖቻችንና በተማሪዎቻችን ማደራጀት ተችሏል፡፡
Ø
ተማሪዎችን በፓርላማ ፤ በክበባት በመርሃ ግብሮች በኮሚቴዎች የማደራጀት ስራ ተሰርቷል፡፡
Ø
በት/ቤታች 1 ጠንካራ ቀትስቦ ፤1 ወመህ አደረጃጀት ተፈጥሯል፡፡
Ø
2. እንደ ተቋም ከአደረጃጀት አንጻር የነበሩ ውስንነቶች፡-----------------------------------------------------
v
አንዳንድ
የተደራጁ አደረጃጀቶች ፈጥነው ወደ ስራ አለመግባት ለምሳሌ ፎረሞች ከ1ኛ ክፍል ፎረም ውጭ
v
አደረጃጀቶች
በአቀዱት እቅድ ልክ ተግባራትን እየገመገሙ ያለመምራት
v
አንዳንድ
አደረጃቶች ላይ የእቅድ ውስንነቶች መኖር
v
አንዳንድ
አደረጃጀቶች ውይይቶችን በንቃት ያለማስኬድ
3. እንዴ ተቋም ከአሰራር አንጻር የነበሩ ጥንካሬዎች
--------------------------------------------------------
ü
በተቻለ መጠን ድርጅት አባላት የሚመሯቸው አደረጃጀቶችን ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ በማስገባት ውጤት እንድያስመዘግቡ
ተደርጓል፡፡
ü
ጥሩ የሚሰሩ አደረጃጀቶችን የማበረታታትና ደከም ያሉትን ወደ ስራ ሊያስገባ የሚችል ግብረ መልስ እየተሰጠ
ነው፡፡
ü
ከት/ቤት አመራር ለእያንዳንዱ የስራ ሂደት ስራ ቆጥሮ መስጠት መቀበልና ደረጃና ግብረ መልስ የመስጠት አሰራር
ተዘርግቷል፡፡
ü
ለመምህራን ስራ ተቆጥሮ ተሰጥቷቸው በየልማት ቡድናቸው የተከናወኑና ያልተከናወኑ ስራዎችን እየገመገሙ እንድመሩ
የሚስችል አሰራር ተዘርግቷል፡፡
ü
የትምህርት ልማት ግንባታን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከባለፉት አመታች በዛ ያለ የልማት ቡድንና የ1ለ5
ውይይቶች በፕሮግራም እንድካሄዱ የሚያደርግ አሰራር ተዘርግቷ፡፡
4. እንዴ ተቋም ከአሰራር አንጻር የነበሩ ውስንነቶች---------------------------------------------------------
o
ሁሉም
አደረጃጀቶች ስራ ቆጥሮ የመስጠት የመቀበልና ግብረመልስና ደረጃ የማውጣት ስራ በእኩል አካሄድ የመከተል አሰራርን አለመተግበር
o
መምህራን ባቀዱት የግል እቅድ ልክ ስራዎችን የመስራት ብቃት አናሳ መሆን
o
በህዋስ ስራዎችን
ቆጥሮ የመስጠት የመቀበልና ደረጃና ግብረ መልስ የመስጠት አሰራር ስልት አናሳ መሆን
o
እንደ
ትምህርት ልማት ሰራዊት አባላት በአንድ አይነት ተግባራትን የመፈጸም አሰራርን አንዳንድ አደረጃጀቶችና ተቋማት ያለማከናወን
5. እንደ ተቋም ከአመለካከት አንጻር የነበሩ ጥንካሬዎች
-------------------------------------------------
¯
የት/ቤቱ አመራሮችና የህዋስ አባላት ት/ቤቱን በባለቤትነት የመምራት አመለካከታቸው ጨምሯል፡፡
¯
የድርጅት አባሎቹ ተግባራትን በግንባር ቀደምነት ለመፈጸም ደፋ ቀና ሲሉ ይስተዋላል፡፡
¯
የት/ቤቱ አስተዳደርም ሆነ ሌሎች አባላት በተቻለ መጠን ከሌሎች መምህራን ጋር ተግባብቶ የመስራት ባህል
ዳብሯል፡፡
¯
አባል መምህራን ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንድወጡ የማድረግ ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
¯ መምህራን የትምህርት ስራውን በባለቤትነት ይዘው ከመንቀሳቀስ አንጻር መሻሻል አለ፡፡
¯ መምህራን እርስ በርሳቸው ተግባብተው ከመስራት አንጻር ጥሩ የሆነ መግባባት አለ፡፡
¯ መምህራን ሃላፊነታቸውን ከመወጣት አንጻርም ጥሩ መሻሻሎች ተስተውለዋል፡፡
6. እንደ ተቋም ከአመለካከት አንጻር የነበሩ ውስንነቶች
------------------------------------------------
?
አንዳንድ የድርጅት አባላት ውይይት ለውጥ ያመጣል ብሎ ያለማመንና በውይይት ወቅት አለመገኘት
?
አንዳንድ አባል መምህራን የተማሪዎችን ህዋስ መደገፍ ለውጥ ያመጣል ብሎ አለማሰብ
?
አባል መምህራን አዳድሰ አባል መምህራንን ማፍራት ጥቅም አለው ብሎ ያለመገንዘብ አለመቻላቸው፡፡
አንዳንድ መምህራን የ1ለ5 ውይይትን
አድካሚና አሰልቺ ነው ብሎ የማሰብና በየቀኑ ያለመወያየት