Wednesday, June 17, 2015

በ2007 ዓ.ም በሚካሄደው ክልላዊ የትምህርት ፌስቲቫል የተሸላሚዎች መምረጫ መስፈርት

2007 . በሚካሄደው ክልላዊ የትምህርት ፌስቲቫል የተሸላሚዎች መምረጫ መስፈርት
1.  የመጀ/ደረጃ /ቤት መምህር (1 ክፍል መምህር ብቻ)
1.1.ተማሪን ማብቃት (80%)
1.1.1. የ1 ክፍል ተማሪዎችን ለማብቃት በመምህሩ የሚከናወኑ ተግባራት(20%)
·      15 እና የልማት ቡድን አደረጃጀትን በክፍል ውስጥ በመጠቀም ተማሪዎች እንዲረዳዱ በማድረግ /3%/
·      ተማሪዎችን በደረጃ ለይቶ እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በማገዝ ማንበብ፣መፃፍና ማስላት እንዲችሉ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ማድረግ/2%/
·      ከወላጆች ጋር በየጊዜው ግንኙነት በማድረግ /1%/
·      ለሴት ተማሪዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት መደገፍ/1%/
·      አሳታፊ መማር ማስተማርና ተከታታይ ምዘናን በአግባቡ በመተግበር/1%/
·      ልዩ ልዩ የትምህርት መርጃ መሳሪያዎችን በማምረትና በመጠቀም /2%/
·      ተግባራዊ ጥናትና ምርምር በማድረግ በመማር ማስተማሩ ሂደት የሚስተዋሉ ችግሮችን የፈታና ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣቱ በት/ቤትና በወረዳ ደረጃ እውቅና የተሰጠው /3%/
·         በስነ-ምግባሩ በት/ቤቱና በአካባቢው ህብረተሰብ የተመሰገነ /1%/
·         በተሙማ የግል ፍላጐት እቅድና ሞጁል በማዘጋጀት ስልጠና በመውሰድ/1%/
·         በክበባት እንቅስቃሴ በመሳተፍ ውጤታማ ስራ በመስራት /1%/
·         የሚያስተምረውን ትምህርት መጽሐፍት በተላከው የመጽሀፍት የመገምገሚያመስፈርት መሰረት በመገምገም ለሚመለከተው አካል ግብዓት በመስጠት /3%/
1.2   ከተከናወኑ ተግባራት የተገኘ ተጨባጭ ውጤት(60%)
ሁሉን ተማሪዎች
Ø  100% እስከ ታህሳስ 30/2006 . ያበቃ (60%)
Ø  97% - 99% እስከ ታህሳስ 30/2006 . ያበቃ (55%)
Ø  9% - 96% እስከ ታህሳስ 30/2006 . ያበቃ (50%)እና በወረዳ  ትም//ቤት  የተረጋገጠለት፤
       1.2.1.ተማሪዎች ከት/ቤት እንዳይቀሩ ስልት ቀይሶ ማቋረጥን የተከላከለና ሰሚስተሩን በሙሉ ሁሉንም ተማሪዎች ይዞ የዘለቀ፡፡(20%)
1.2.1.1. መጠነ አቋራጭን 0 % ያደረሰ (20%)
1.2.1.2. መጠነ አቋራጭን 0.25% በታች ያደረሰ (15%)
1.2.1.3. መጠነ አቋራጭን 0.26% 0.5 % ያደረሰ(12%)
1.2.1.4. መጠነ አቋራጭን 0.51% እስከ 0.75% ያደረሰ(10%)
          1.2.1.5.መጠነ አቋራጭን 0.76 % እስከ 1% ያደረሰ(8%)
2.  2 እስክ 8 ክፍል ለሚያስተምር መምህር

     2.1. የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል (80%)
    2.1.1.ተማሪዎችን ለማብቃት በመ/ራን የሚከናወኑ ተግባራት (25%)
·      15 እና የልማት ቡድን አደረጃጀትን በክፍል ውስጥ በመጠቀም ተማሪዎች እንዲረዳዱ በማድረግ /3%/
·      ተማሪዎችን በደረጃ ለይቶ እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በማገዝ የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት/2%/
·      ከወላጆች ጋር በየጊዜው ግንኙነት በማድረግ/1%/
·      ለሴት ተማሪዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት/1%/
·      አሳታፊ መማር ማስተማርና ተከታታይ ምዘናን በአግባቡ በመተግበር/1%/
·      የመማር ማስተማሩን ስራ በቤተ ሙከራ ወይም በሥ// ትምህርት ማበልፀጊያ ማእከል በመጠቀም ትምህርቱን በተግባር አስደግፎ በመስጠት መደገፍ/1%/
·      ተግባራዊ ጥናትና ምርምር በማድረግ በመማር ማስተማሩ ሂደት የሚስተዋሉ ችግሮችን የፈታና ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣቱ በት/ቤትና በወረዳ ደረጃ እውቅና የተሰጠው /3%/
·      በስነ-ምግባሩ በት/ቤቱና በአካባቢው ህብረተሰብ አርአያ በመሆን /1%/
·      በተሙማ የግል ፍላጐት እቅድና ሞጁል በማዘጋጀት ስልጠና በመውሰድ፣/1%/
·      አጋዥ ጽሁፍ ያዘጋጀና ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በማስቀመጥ ተማሪዎች እንዲጠቀሙበት በማድረግ/2%/
·      በክበባት እንቅስቃሴ በመሳተፍ ውጤታማ ስራ በመሥራት/1%/
·      የሚያስተምረውን ትምህርት መጽሐፍትበተላከው የመጽሀፍት መገሚገሚያ መስፈርት በመገምገም ለሚመለከተው አካል ግብዓት በመስጠት /3%/
·      ተግባር ተኮር ጎልማሶች ትም/ጎልማሶችን የቀለም ትም/ለማስተማር በፍላጎቱ ተንቀሳቅሶ አመቻቾች በሚያወጡት ፕሮግራም መሰረት በተመደበበት /ጊዜ በቂ ቅድመ ዝግጅት በማካሄድ ሳያቆራርጥ ህላፊነቱን በአግባቡ የተወጣ/5%/
2.2. ከተከናወኑ ተግባራት የተገኘ ተጨባጭ ውጤት(55%)
2.2.1. በሚያስተምረው የትምህርት ዓይነት፡-
2.2.1.1.ሁሉንም ተማሪዎች 50% በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (55%)
2.2.1.2. 97% - 99% ተማሪዎች 50% በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (50%)
               2.2.1.3. ከ9% - 96% ተማሪዎች 50% በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (45%) እና በወረዳ ትም//ቤት የተረጋገጠለት፤
2.2.2. የሚያስተምራቸውን ተማሪዎች ሳያቋርጡ ሰሚስተሩን ሙሉ ይዞ የዘለቀና ብክንትን የተከላከለ፣(20%)
     2.2.2.1.መጠነ አቋራጭን 0% ያደረሰ (20%)
     2.2.2.2.መጠነ አቋራጭን 0.25% በታች ያደረሰ (15%)
     2.2.2.3.መጠነ አቋራጭን 0.25% 0.5 % ያደረሰ (12%)
     2.2.2.4.መጠነ አቋራጭን 0.51% እስከ 0.75% ያደረሰ (10%)
     2.2.2.5.መጠነ አቋራጭን 0.76 % እስከ 1% ያደረሰ (8%)
3. የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህር
    3.1.የተማሪ ውጤት ማሻሻል (80%)
3.1.1. ተማሪዎችን ለማብቃት በመ/ራን የሚከናወኑ ተግባራት(20%)
·      የ1ለ5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀትን በክፍል ውስጥ በመጠቀም ተማሪዎች እንዲረዳዱ በማድረግ /3%/
·      ተማሪዎችን በደረጃ ለይቶ እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በማገዝ የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት/2%/
·      ከወላጆች ጋር በየጊዜው ግንኙነት በማድረግ/1%/
·      ለሴት ተማሪዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት መደገፍ/1%/
·      አሳታፊ መማር ማስተማርና ተከታታይ ምዘናን በአግባቡ በመተግበር/1%/
·      የመማር ማስተማሩን ስራ በቤተ ሙከራ ወይም በሥ/ ትምህርት ማበልፀጊያ ማእከል በመጠቀም ትምህርቱን በተግባር አስደግፎ በመስጠት/1%/
·      ተግባራዊ ጥናትና ምርምር በማድረግ በመማር ማስተማሩ ሂደት የሚስተዋሉ ችግሮችን የፈታና ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣቱ በት/ቤትና በወረዳ ደረጃ እውቅና የተሰጠው /3%/
·      በስነ-ምግባሩ በት/ቤቱና በአካባቢው ህብረተሰብ አርአያ በመሆን/1%/
·      በተሙማ የግል ፍላጐት እቅድና ሞጁል በማዘጋጀት ስልጠና በመውሰድ፣/1%/
·      አጋዥ ጽሁፍ ያዘጋጀና ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በማስቀመጥ ተማሪዎች እንዲጠቀሙበት በማድረግ/2%/
·      በክበባት እንቅስቃሴ በመሳተፍ ውጤታማ ስራ በመሥራት /1%/
·      የሚያስተምረውን ትምህርት መጽሐፍት በተላከው የመጽሀፍት መገምገሚያ መስፈርት መሰርት በመገምገም ለሚመለከተው አካል ግብዓት በመስጠት/3%/  
3.1.2. ከተከናወኑ ተግባራት የተገኘ ተጨባጭ ውጤት(60%)
      በሚያስተምረው የትምህርት ዓይነት፡-
3.1.2.1. ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (60%)
3.1.2.2. ከ97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (55%)
3.1.2.3. ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (50%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፤
3.1.3.    የሚያስተምራቸውን ተማሪዎች ሳያቋርጡ ሰሚስተሩን ሙሉ ይዞ የዘለቀና ብክነትን የተከላከለ (20%)
3.1.3.1.       መጠነ አቋራጭን 0 % ያደረሰ (20%)
3.1.3.2.       መጠነ አቋራጭን 0.25% በታች ያደረሰ (15%)
3.1.3.3.       መጠነ አቋራጭን ከ0.26%-0.5 % ያደረሰ (12%)
3.1.3.4.       መጠነ አቋራጭን ከ0.51% እስከ 0.75% ያደረሰ (10%)
3.1.3.5.       መጠነ አቋራጭን ከ0.76%አስከ 1 %ያደረሰ (8%)
4. የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር
4.1.    የትምህርት ልማት ሰራዊት በት/ቤቱ የገነባ (30%)
4.1.1.    የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅን በአግባቡ በመገንዘብ የአሰራር ስርዓት የዘረጋ/ዕቅድ /4%/
4.1.2.    በመምህራን ዘንድ በትም/ጥራት አተገባበር ላይ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ መምህራን እንዲኖሩ ያደረገ/4%/
4.1.3.    የመምህራንና የተማሪዎችን የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ፣ /4%/
4.1.4.    ክበባት፣የአለቆች ህብረትና ፓርላማ በአግባቡ ተደራጅተው በትምህርት ጥራት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ/2%/
4.1.5.    ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀት ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን ያጠናከረ፣/3%/
4.1.6.    ችግር ፈች እቅድ በማዘጋጀት የት/ቤቱን አጠቃላይ መምህራን በየወሩ ስራ ቆጥሮ እየሰጠና እየገመገመ ወርሃዊ ደረጃ በመስጠት በት/ቤቱ መምህራን መካከል የውድድር መንፈስ እንዲፈጠር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤት ያሻሻለ፣/3%/
4.1.7.    ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የራሱን ት/ቤት የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ ያደረገና በት/ቤቱ ውስጥ ለውጥ ያመጣ፣ /4%/
4.1.8.    /ቤቱ የቀለም ትም/ውድድር በየክፍል ደረጃው በማካሄድ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/3%/
4.1.9.    የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ማድረግ/3%/
4.2.    ማብቃትን በተመለከተ (5%)
4.2.1.  አጠቃላይ ማብቃት
·         የውስጥ ሱርቪዥን በማጠናከርና መምህራንን በመከታተል ድጋፍ በማድረግ/0.5%/
·         የተማሪዎችን ወላጆች በየወሩ በክፍል ደረጃና በየ 2 ወሩ በት/ቤት ደረጃ በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ያወያየና በዚህም ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ ፣/0.5%/
·         መምህራን በት/ቤቶች ያሉ ግብዓቶችን በአግባቡ እንዲጠቀሙ በማድረግ (ቤተ-ሙከራ፣ቤተ መጽሐፍት፣ስርዓተ-ትም/ማበልፀጊያ ማዕከልና ሬዲዮ)/1%/
·         መምህራን ተከታታይ ምዘናንና አሳታፊ የማስተማር ስነ ዘዴን እንዲጠቀሙ በማድረግ/1%/
·         መምህራን ተማሪዎችን እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በደረጃ ለይተው የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጡ በማድረግ፣/0.5%/
·         መምህራን ለሴት ተማሪዎች ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ በማድረግ/0.5%/
·         ልዩ ፍላጎት ላላቸው ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ በማድረግ/0.5%/
·         ሁሉም መምህራን በተሙማ እንዲሳተፉና የት/ቤት ችግር እንዲፈቱ በማድረግ/0.5%/
4.2.2. የትምህርት ቤቱን የ1ኛ ከፍል ተማሪዎች (5%)
4.2.2.1. 100% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (5%)
           4.2.2.2. ከ97% - 99% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (2%)
          4.2.2.3. ከ 9ዐ% - 96% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (1%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት    የተረጋገጠለት፤
4.2.3.የት/ቤቱን ተማሪዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነት ውጤት ያሻሻለ (ከ2ኛ እስከ 8ኛ) (5%)
4.2.3.1. ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (5%)
4.2.3.2. ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(4%)
4.2.3.3. ከ85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(3%)
4.2.3.4. ከ8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(2%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፣
4.3.    የትምህርት ሽፋን (33%)
4.3.1.የት/ቤቱን መምህራን በማደራጀትና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር በማቀናጀት እድሚያቸው ለትም/የደረሰ ህፃናትን ወደ ት/ቤት እንዲመጡ ያደረገና እቅዱን ያሳካ፣ (17%)
በዚህም
4.3.1.1. ዕቅድ ክንውን/2%/
        ሀ. ዕቅድ ክንውን 100% ያሳካ /2%/
ለ. 95--99% /1.5%/
                   ሐ.  ከ90-94 /1%/
4.3.1.2. መጠነ አቋራጭን በተመለከተ/15%/
4.3.1.2.1. መጠነ አቋራጭን 0 % ያደረሰ (20%)
4.3.1.2.2. መጠነ አቋራጭን 0.25% በታች ያደረሰ (15%)
4.3.1.2.3. መጠነ አቋራጭን ከ0.26%0.5 % ያደረሰ(10%)
4.3.1.2.4. መጠነ አቋራጭን ከ0.51% እስከ 0.75% ያደረሰ(7%)
4.3.1.2.5. መጠነ አቋራጭን ከ0.76 % እስከ 1% ያደረሰ(5%)
4.4.      ማህበረሰብ አቀፍ ቅድመ መደበኛ ትምህርትን በት/ቤት ውስጥ እንዲካሄድ ያደረገና የተመዘገቡ ህፃናትን እስከ መጨረሻው ይዞ የዘለቀ፣(2.5%)
4.5.      የጎልማሶች ትምህርትን በት/ቤት እንዲሰጥ ያደረገና ጎልማሶችን በመደገፍ እንዲማሩ ያደረገ(10%)
4.6.      ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት እንዲመዘገቡ ያደረገ፣ (2.5%)
4.7.      የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ያሳደገ(1%)
5.    የት/ቤት ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (17%)
     የት/ቤቱን የግብዓት ችግሮች ለይቶ በህብረተሰቡ አቅም እንዲፈታ በማድረግ
5.1.      የትምህርት ቤቱን ገቢ እንዲጨምር አቅዶ በመስራት ገቢውን ያሳደገ፣(2%)
5.2.      የተገኘውን ገቢ ግልጽና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ በሙሉ ስራ ላይ ያዋለ፣(2%)
5.3.      ተጨማሪ መማሪያ ክፍል የገነባና የተማሪ ክፍል ጥምርታን ወደ ስታንዳርዱ ያመጣ፣ (3%)
5.4.      የተማሪ መቀመጫ ወንበር በማሟላት ሁሉም ተማሪዎች ደረጃውን በጠበቀ ወንበር እንዲቀመጡ ያደረገ፣ (2%)
5.5.      በትምህርት ቤቱ በቂ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ንፅህናቸው የተጠበቀ፣ በፆታ የተለዩ    የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ ጋር እንዲሟላ ያደረገ፣ (2%)
5.6.      ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራና ትም/ማበልፀጊያ በአግባቡ እንዲደራጁ በማድረግ ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትም/እንዲያገኙ ያደረገ፣ (2%)
5.7.      የትም/ቤቱ ግቢ በአጥር እንዲከበር ያደረገ፣ (2%)
5.8.በትም.ኢንስፔክሽን ግለግምገማ ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ/2%/
         5.8.1.ደረጃ-1 ከሆነ/0.5%/
5.8.2.ደረጃ-2 ከሆነ/0.5%/
      5.8.3.ደረጃ-3 ከሆነ/0.5%/
      5.8.4.ደረጃ-4 ከሆነ/0.5%/
6.ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (5%)
6.1. ከት/ቤቱ ማህበረሰብና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት በመፍጠርና በመቀናጀት በት/ቤቱ ሰላማዊና የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያደረገ፣ (1%)
6.2. የት/ቤቱ መምህራን ከአመራሩና ከተማሪዎች ጋር ተቀናጅተው በጋራ እንዲሰሩ ያደረገ (1%)
6.3. አደናቃፊ አመለካከቶች እንዲወገዱ ያደረገ፣ (1%)
6.4. የስነዜጋና ስነምግባር ትም/ እሴቶች ውጤታማ በሆነ መንገድ ያሰረጸ/1%/
6.5. በት/ቤት፣በወላጅ፣በመ/ራንና በተማሪዎች ጤናማ ግንኙነት የፈጠረ/0.5%/
6.6. ር/መ/ሩ ከ/መ/ራን ጋር መልካም ግንኙነት የፈጠረ /0.5%/    

5.የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር 
5.1.የትምህርት ልማት ሰራዊት በት/ቤቱ የገነባ (40%)
            5.1.1. የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅን በአግባቡ በመገንዘብ የአሰራር ስርዓት የዘረጋ (5%)
            5.1.2. በመምህራን ዘንድ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ መምህራን እንዲኖሩ ያደረገ (5%)
            5.1.3. የመምህራንና የተማሪዎችን የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ (5%)
            5.1.4. ክበባትና የተማሪዎች ምክር ቤት በአግባቡ ተደራጅተው በትምህርት ጥራት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ (4%)
             5.1.5. ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀት ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን ያጠናከረ (4%)
5.1.6     ችግር ፈች እቅድ በማዘጋጀት የት/ቤቱን አጠቃላይ መምህራን በየወሩ ስራ ቆጥሮ እየሰጠና እየገመገመ ወርሃዊ ደረጃ በመስጠት በት/ቤቱ መምህራን መካከል የውድድር መንፈስ እንዲፈጠር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤት ያሻሻለ(4%)
5.1.7     ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለት/ቤቱ ማህበረሰብን በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የራሱን ት/ቤት የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ ያደረገና በት/ቤቱ ውስጥ ለውጥ ያመጣ (5%)
5.1.8     /ቤቱ የቀለም ትም/ውድድር በየክፍል ደረጃው በማካሄድ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/4%/
5.1.9      የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ማድረግ/4%/
5.2.    ተማሪ ማብቃት (10%)
5.2.1.    የውስጥ ሱርቪዥን በማጠናከርና መምህራንን በመከታተል ድጋፍ በማድረግ (1%)
5.2.2.    የተማሪዎችን ወላጆች በየወሩ በክፍል ደረጃና በየ 2 ወሩ በት/ቤት ደረጃ በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ያወያየና በዚህም ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ (1%)
5.2.3.    መምህራን ተከታታይ ምዘናንና አሳታፊ የማስተማር ስነ ዘዴን እንዲጠቀሙ በማድረግ(1%)
5.2.4.    መምህራን ተማሪዎችን እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በደረጃ ለይተው የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጡ በማድረግ(1%)
5.2.5.    መምህራን ለሴት ተማሪዎች ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ በማድረግ(1%)
5.2.6.    ልዩ ፍላጎት ላላቸው ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ በማድረግ(1%)
5.2.7.    ሁሉም መምህራን በተሙማ እንዲሳተፉና የት/ቤት ችግር እንዲፈቱ በማድረግልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ በማድረግ(1%)
5.2.8.    መምህራንና ተማሪዎች ግብዓቶችን በአግባቡ እንዲጠቀሙ በማድረግ ማለትም
Ø  ተተክለው አገልግሎት የሚሰጡፕላዝማዎችን በአግባቡእንዲጠቀሙያደረገ (1%)
Ø  ያሉትን ቤተ ሙከራዎች እንዲጠቀሙ ያደረገ(1%)
Ø  ተማሪዎች ቤተ መጽሐፍትን ቅዳሜናእሁድን ጨምረውእንዲጠቀሙ ያደረገ (0.5%)
Ø  አገልግሎት የሚሰጡ ኮምፒውተሮችን እንዲጠቀሙባቸው ያደረገ፣(0.25%)
Ø  የስርአተ-ትም/ማበልፀጊያ ማዕከልን በአግባቡ እንዲጠቀሙና ትምህርቱ በተግባር ተደግፎ እንዲሰጥ ያደረገ(0.25%)


     5.3. የት/ቤቱን ተማሪዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነት ውጤት ያሻሻለ (5%)
·   ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (5%)
·   ከ97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (4%)
·   ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(3%)
·   ከ85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(2%)
·    ከ8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(1%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፣
5.4. የትምህርት ሽፋን (21%)
5.4.1.    ት/ቤት የመጡ ተማሪዎች እንዳያቋርጡ ከወላጆች ጋር በየጊዜው እየተወያየ አቋራጭን በመከላከል ዓመቱን ይዞ የዘለቀ ፣ (20%)
በዚህም
5.4.1.1.       መጠነ አቋራጭን 0% ያደረሰ (20%)
5.4.1.2.       መጠነ አቋራጭን ከ0.1% እስከ 0.25% ያደረሰ(15%)
5.4.1.3.       መጠነ አቋራጭን ከ0.26% እስከ 0.5% ያደረሰ(10%)
5.4.1.4.       መጠነ አቋራጭን ከ0.51% እስከ 0.75% ያደረሰ(7%)
5.4.1.5.       መጠነ አቋራጭን ከ0.76% እስከ 1% ያደረሰ(5%)
5.4.1.6.        የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ያሳደገ፣(1%)
5.5. የት/ቤት ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (18%)
          የት/ቤቱን የግብዓት ችግሮች ለይቶ በህብረተሰቡ አቅም እንዲፈታ በማድረግ
5.5.1.    የትምህርት ቤቱን ገቢ እንዲጨምር አቅዶ በመስራት ገቢውን ያሳደገ፣(2%)
5.5.2.    የተገኘውን ገቢ ግልጽና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ በሙሉ ስራ ላይ ያዋለ፣(2%)
5.5.3.    ተጨማሪ መማሪያ ክፍል የገነባና የተማሪ ክፍል ጥምርታን ወደ ስታንዳርዱ ያመጣ፣(3%)
5.5.4.    የተማሪ መቀመጫ ወንበር በማሟላት ሁሉም ተማሪዎች ደረጃውን በጠበቀ ወንበር እንዲቀመጡ ያደረገ፣(2%)
5.5.5.    በትምህርት ቤቱ በቂ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ንፅህናቸው የተጠበቀ፣ በፆታ የተለዩ    የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ ጋር እንዲሟላ ያደረገ፣(2%)
5.5.6.    ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራና የሥ/ትም/ማበልፀጊያ በአግባቡ እንዲደራጁ በማድረግ ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትም/እንዲያገኙ ያደረገ፣(3%)
5.5.7.    የስፖርት ሜዳ ያዘጋጀና አገልግሎት እንዲሰጥ ያደረገ (1%)
5.5.8.    የትም/ቤቱ ግቢ በአጥር እንዲከበር ያደረገ (1%)
5.5.9.     በትም/ኢንስፔክሽን ግለግምገማ ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ/2%/
5.5.9.1.       ደረጃ-1 ከሆነ/0.5%/
5.5.9.2.       ደረጃ-2 ከሆነ/0.5%/
5.5.9.3.       ደረጃ-3 ከሆነ/0.5%/
5.5.9.4.       ደረጃ-4 ከሆነ/0.5%/
6.ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (6%)
6.1.      ከት/ቤቱ ማህበረሰብና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት በመፍጠርና በመቀናጀት በት/ቤቱ ሰላማዊና የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያደረገ፣(1%)
6.2.      የት/ቤቱ መምህራን ከአመራሩና ከተማሪዎች ጋር ተቀናጅተው በጋራ እንዲሰሩ ያደረገ (1%)
6.3.      አደናቃፊ አመለካከቶች እንዲወገዱ ያደረገ፣(1%)     
6.4.      የስነዜጋና ስነምግባር ትም/ እሴቶች ውጤታማ በሆነ መንገድ ያሰረጸ/1%/
6.5.      በት/ቤት፣በወላጅ፣በመ/ራንና በተማሪዎች ጤናማ ግንኙነት የፈጠረ/1%/
6.6.       ር/መ/ሩ ከ/መ/ራን ጋር መልካም ግንኙነት የፈጠረ/1%/
 6. የመጀ/ደረጃ ት/ቤት ሱፐርቫይዘር
6.1.የትምህርት የልማት ሰራዊት በጉድኝት ት/ቤቶች የገነባ (30%)
          6.1.1. የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅን በአግባቡ በመገንዘብ በጉድኝት ት/ቤቶች የአሰራር ስርዓት የዘረጋ/ዕቅድ /3%/
          6.1.2. በመምህራን ዘንድ በትም/ጥራት አተገባበር ላይ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ መምህራን በጉድኝት ት/ቤቶች እንዲኖሩ ያደረገ/3%/
         6.1.3. የመምህራንና የተማሪዎችን የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ዕቅድ አዘጋጅተው ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ በጉድኝት ት/ቤቶች ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ፣ /3%/
         6.1.4. ክበባት፣የአለቆች ህብረትና ፓርላማ በአግባቡ ተደራጅተውና ዕቅድ አዘጋጅተው ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በትምህርት ጥራት ላይ በጉድኝት ት/ቤቶች ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ/3%/
6.1.5. ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀትና ዕቀድ አዘጋጅተው ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን በጉድኝት ት/ቤቶች ያጠናከረ፣/3%/
        6.1.6. ችግር ፈች እቅድ በማዘጋጀት በጉድኝት ት/ቤቶች ያሉ አጠቃላይ መምህራን በየወሩ ስራ ቆጥሮ እየሰጠና እየገመገመ ወርሃዊ ደረጃ በመስጠት በጉድኝት ት/ቤቶቹ መምህራን መካከል የውድድር መንፈስ እንዲፈጠር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤት በጉድኝት ት/ቤቶች ያሻሻለ፣/3%/
       6.1.7. ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለጉድኝት ት/ቤቶች ማህበረሰብ በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ ያደረገና በጉድኝት ት/ቤቶች ውስጥ ለውጥ ያመጣ፣ /3%/
      6.1.8. በጉድኝት ት/ቤቶች የቀለም ትም/ውድድር በየክፍልና በጉድኝት ደረጃ በማካሄድ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/3%/
     6.1.9. በጉድኝት ት/ቤቶች የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ያደረገ/2%/
      6.1.10. በጉድኝት ት/ቤቶች ጠንካራ አሰራር በመዘርጋት ወደ ተቀራራቢ የአፈፃፀም ደረጃ እንዲደርሱ   ያደረገ /2%/
6.1.11.   ጉድኝት ት/ቤቶች ያሉ አደረጃጀቶች አፈጻጸማቸውን እየገመገመና ግብረመልስ በመስጠት እንዲሁም ደረጃ እያወጣ ት/ቤቶችን ውጤታማ ያደረገ/2%/
    6.2.ተማሪን ማብቃትን በተመለከተ (10%)
·         በመማር ማስተማሩ ሂደት ያሉ ችግሮችን እየለየ የስልጠና ሰነድ በማዘጋጀት ስልጠና የሰጠና ተጨባጭ ለውጥ በጉድኝት ት/ቤቶች ያመጣ/2%/
·          በሁሉም ጉድኝት ት/ቤቶች የክፍል ውስጥ ሱፐርቪዥንን በማጠናከር መምህራን እንዲደጋገፉ ያደረገ /2%/
·         በጉድኝቱ የሚገኙ ት/ቤቶች መምህራን የተሙማ እቅድ አቅደው ስልጠና እንዲወስዱ ያደረገና ፖርትፎሊዮ በአግባቡ እንዲደራጅ ያደረገ /2%/
·         ለር/መምህራን ስራ ቆጥሮ በመስጠት በቸክሊስት የተደገፈ ደረጃ እየሰጠ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ ያደረገ /2%/
·         በጉድኝት ደረጃ ፈተና ተዘጋጅቶ እንዲሰጥ ያደረገና የተሰጠውን ፈተና ውጤት እንዲተነተንና ግብረ መልስ እንዲሰጥ ያደረገ/1%/
·          በጉድኝት ት/ቤቶች መካከል የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር እንዲካሄድ ያደረገ፣/1%/
6.3. በጉድኝቱ ባሉ ት/ቤቶች የ1ኛ ከፍል ተማሪዎችን (5%)
6.3.1. በእያንዳንዱ ት/ቤት 100% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም እንዲበቁ ያደረገ (5%)
6.3.2. በእያንዳንዱ ት/ቤት 97% - 99% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም እንዲበቁ ያደረገ (2%)
6.3.3     በእያንዳንዱ ት/ቤት 9ዐ% - 96% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም እንዲበቁ ያደረገ (1%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፤
         6.4. የጉድኝት ት/ቤቶች ተማሪዎችን በሁሉም የትምህርት ዓይነት ውጤት ያሻሻለ (ከ2ኛ እስከ 8ኛ) (5%)
6.4.1. በእያንዳንዱ ት/ቤት ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (5%)
6.4.2. በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (4%)
6.4.3.በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(3%)
6.4.4.በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(2%)
6.4.5. በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (1%)
6.4.6.በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ75% - 79% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ  ያደረገ (0.5%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፣
6.5. የትምህርት ሽፋን (29%)
6.5.1. የጉድኝቱን ት/ቤቶች መምህራን በማደራጀትና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር በማቀናጀት እድሚያቸው ለትም/የደረሰ ህፃናትን ወደ ት/ቤት እንዲመጡ ያደረገና እቅዱን ያሳካ፣(3%)
በዚህም መሰረት
6.5.1.1. ከ95-100% ዕቅዱን ያሳካ (3%)
6.5.1.2.ከ90-94% ዕቅዱን ያሳካ (2%)
6.5.1.3.ከ85-89% ዕቅዱን ያሳካ (1%)
6.5.1.4.ከ80-84% ዕቅዱን ያሳካ (0.5%)
        6.5.2. መጠነ ማቋረጥ በተመለከተ/10%/
6.5.1.1. መጠነ አቋራጭን በጉድኝት ደረጃ 0% ያደረሰ (10%)
6.5.1.2. መጠነ አቋራጭን በጉድኝት ደረጃ ከ0.25 % በታችያደረሰ (7%)
6.5.1.3. መጠነ አቋራጭን በጉድኝት ደረጃ ከ0.26 % እስከ 0.5% ያደረሰ (5%)
6.5.1.4. መጠነ አቋራጭን በጉድኝት ደረጃ ከ0.51 % እስከ 0.75% ያደረሰ (3%)
6.5.1.5. መጠነ አቋራጭን በጉድኝት ደረጃ ከ0.76 % እስከ 1% ያደረሰ (2%)
6.5.3. ማህበረሰብ አቀፍ ቅድመ መደበኛ ትምህርትን በሁሉም የጉድኝት ት/ቤቶች ውስጥ እንዲካሄድ ያደረገና የተመዘገቡ ህፃናትን እስከ መጨረሻው ይዞ የዘለቀ፣(2.5%)
6.5.4. ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት በሁሉም የጉድኝት ት/ቤቶች እንዲመዘገቡ ያደረገ፣(2.5%)
6.5.5.የጎልማሶች ትምህርትን በጉድኝት ባሉ ት/ቤቶች እንዲሰጥ ያደረገና ጎልማሶችን በመደገፍ እንዲማሩ ያደረገ /10%/
6.5.6. የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ በሁሉም የጉድኝት ት/ቤቶች 1ለ1 ያደረሰ(1%)
6.6.   የት/ቤት ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (16%)
          የጉድኝት ት/ቤቶችን የግብዓት ችግሮች ለይቶ በህብረተሰቡ አቅም እንዲፈታ በማድረግ
6.6.1.የጉድኝት ት/ቤቶችን ገቢ እንዲጨምር አቅዶ በመስራት ገቢውን ያሳደገ፣ (2%)
6.6.2.    የተገኘውን ገቢ ግልጽና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ በጉድኝት ትቤቶች በሙሉ ስራ ላይ እንዲውል ያደረገ፣(1%)
6.6.3.ተጨማሪ መማሪያ ክፍል የስገነባና የተማሪ ክፍል ጥምርታን ወደ ስታንዳርዱ ያመጣ፣(2%)
6.6.4. የተማሪ መቀመጫ ወንበር በማሟላት ሁሉም ተማሪዎች ደረጃውን የጠበቀ ወንበር እንዲቀመጡ ያደረገ፣(2%)
6.6.5.በትምህርት ቤቱ በቂ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ንፅህናቸው የተጠበቀ፣ በፆታ የተለዩ    የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ ጋር እንዲሟላ ያደረገ፣(2%)
6.6.6. ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራና ስር/ትም/ማበልፀጊያ በአግባቡ እንዲደራጁ በማድረግ ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትም/እንዲያገኙ ያደረገ፣(2%)
6.6.7.     የ ስፖርት ሜዳ ያዘጋጀና አገልግሎት እንዲሰጥ ያደረገ (0.5%)
6.6.8. የጉድኝት ት/ቤቶች ግቢ በአጥር እንዲከበር ያደረገ (0.5%)
         6.6.9.በጉድኝቱ ያሉ ት/ቤቶች በትም/ኢንስፔክሽን ግለግምገማ ት/ቤቶቹ ያሉበት ደረጃ/2%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ30%-39% ደረጃ-1 ከገቡ/0.5%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ40%-49% ደረጃ-2ከገቡ/1%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ50%-74% ደረጃ-3 ከገቡ/1.5%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ75%-100% ደረጃ-4 ከገቡ/2%/

6.6.10.   ተቀምሮ የተሰጠውንና የቀመረውን ተሞክሮ በጉድኝት ት/ቤቶች በማስተዋወቅና በት/ቤቶች ውስጥ እንዲሰፋ በማድረግ ለውጥ ያመጣ /2%/
6.7.    ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (5%)
6.7.1. የጉድኝ ት/ቤቶች ከት/ቤቶቻቸው ማህበረሰብና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት እንዲፈጥሩና እንዲቀናጁ በማድረግ ሰላማዊና የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያደረገ፣(1%)
6.7.2. የጉድኝት ት/ቤቶች መምህራን ከአመራሩና ከተማሪዎች ጋር ተቀናጅተው በጋራ እንዲሰሩ ያደረገ (1%)
6.7.3. በጉድኝ ት/ቤቶች አደናቃፊ አመለካከቶች እንዲወገዱ ያደረገ፣(1%)
  6.7.4. የስነዜጋና ስነምግባር ትም/ እሴቶች ውጤታማ በሆነ መንገድ ያሰረጸ/1%/
  6.7.5. በጉድኝት ት/ቤቶች፣በወላጅ፣በመ/ራንና በተማሪዎች መካከል ጤናማ ግንኙነት እንዲፈጠር ያደረገ/1%/    

7. 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ሱፐርቫይዘር
8.1 የትምህርት ልማት ሰራዊት በት/ቤቱ የገነባ (50%)
8.1.1.    በ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ጠንካራ አሰራር በመዘርጋት ወደ ተቀራራቢ የአፈፃፀም ደረጃ እንዲደርሱ   ያደረገ /5%/
8.1.2.    በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ያሉ አደረጃጀቶች አፈጻጸማቸውን እየገመገመና ግብረመልስ በመስጠት እንዲሁም ደረጃ እያወጣ ት/ቤቶችን ውጤታማ ያደረገ/5%/
8.1.3.    የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅን በአግባቡ በመገንዘብ የአሰራር ስርዓት በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የዘረጋ (5%)
8.1.4.    በመምህራን ዘንድ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ መምህራን በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች እንዲኖሩ ያደረገ (5%)
8.1.5.    የመምህራንና የተማሪዎችን የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ዕቅድ አዘጋጅተው ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ (5%)
8.1.6.    ክበባትና የተማሪዎች ምክር ቤት በአግባቡ ተደራጅተውና ዕቅድ አዘጋጅተው ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በትምህርት ጥራት ላይ በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ (5%)
8.1.7.    ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀትና ዕቅድ አዘጋጅተው ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ያጠናከረ (4%)
8.1.8.    ችግር ፈች እቅድ በማዘጋጀት የት/ቤቱን አጠቃላይ መምህራን በየወሩ ስራ ቆጥሮ እየሰጠና እየገመገመ ወርሃዊ ደረጃ በመስጠት በ2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን መካከል የውድድር መንፈስ እንዲፈጠር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤትበሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ያሻሻለ(4%)
8.1.9.    ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለት/ቤቱ ማህበረሰብን በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ በማድረግ በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለውጥ ያመጣ (4%)
8.1.10.   በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የቀለም ትም/ውድድር በየክፍል ደረጃው በማካሄድ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/4%/
8.1.11.    የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ያደረገ/4%/
8.1.    ማብቃትን በተመለከተ (5%)

·         በመማር ማስተማሩ ሂደት ያሉ ችግሮችን እየለየ የስልጠና ሰነድ በማዘጋጀት ስልጠና የሰጠና ተጨባጭ ለውጥ በ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ያመጣ/1%/
·          በሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የክፍል ውስጥ ሱፐርቪዥንን በማጠናከር መምህራን እንዲደጋገፉ ያደረገ /1%/
·         በ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች መምህራን የተሙማ እቅድ አቅደው ስልጠና እንዲወስዱ ያደረገና ፖርትፎሊዮ በአግባቡ እንዲደራጅ ያደረገ /1%/
·         ለር/መምህራን ስራ ቆጥሮ በመስጠት በቸክሊስት የተደገፈ ደረጃ እየሰጠ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ ያደረገ /0.5%/
·         በ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የብቃት ፈተና ተዘጋጅቶ እንዲሰጥ ያደረገና የተሰጠውን ፈተና ውጤት እንዲተነተንና ግብረ መልስ እንዲሰጥ ያደረገ/1%/
·          በ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች መካከል የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር እንዲካሄድ ያደረገ፣/0.5%/
      8.3. የት/ቤቶቹን ተማሪዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነት ውጤት ያሻሻለ (5%)
8.3.1.በእያንዳንዱ ት/ቤት ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (5%)
8.3.2.በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (4%)
8.3.3.በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(3%)
8.3.4.በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(2%)
8.3.5. በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (1%)
                    8.3.6.በእያንዳንዱ ት/ቤት ከ75% - 79% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ  ያደረገ (0.5%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፣
8.4. የትምህርት ሽፋን (23.5%)
       8.4.1. በወረዳው ያሉ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የመጡ ተማሪዎችን እንዳያቋርጡ ከወላጆች ጋር በየጊዜው እየተወያዩ አቋራጭን በመከላከል ዓመቱን ይዘው እንዲዘልቁ ያደረገ፣ (20%)
በዚህም
               8.4.2.መጠነ አቋራጭን 0% ያደረሰ (20%)
               8.4.3.መጠነ አቋራጭንከ0.1% እሰከ 0.25% በታች ያደረሰ (15%)
               8.4.4.መጠነ አቋራጭን ከ0.26% እስከ 0.5% ያደረሰ (10%)
               8.4.5. መጠነ አቋራጭን ከ0.56% እስከ 0.75% ያደረሰ (7%)
               8.4.5. መጠነ አቋራጭን ከ0.76% እስከ 1% ያደረሰ (5%)
      8.4.2.ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት እንዲመዘገቡ ያደረገ፣ (2.5%)
     8.4.3.የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ እንዲያሳድጉ ያደረገ፣(1%)
8.5.ት/ቤት ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (20%)
          የት/ቤቶችን የግብዓት ችግሮች ለይቶ በህብረተሰቡ አቅም እንዲፈታ በማድረግ
8.5.1.ተጨማሪ መማሪያ ክፍል የገነባና የተማሪ ክፍል ጥምርታን ወደ ስታንዳርዱ እንዲመጣ ያደረ (2%)
8.5.2. የተማሪ መቀመጫ ወንበር በማሟላት ሁሉም ተማሪዎች ደረጃውን በጠበቀ እንዲቀመጡ ያደረገ(3%)
8.5.3. በትምህርት ቤቱ በቂ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ንፅህናቸው የተጠበቀ፣ በፆታ የተለዩ    የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ ጋር እንዲሟላ ያደረገ(2%)
8.5.4. ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራና ሥ/ትም/ማበልፀጊያ በአግባቡ እንዲደራጁ በማደረግ ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትም/እንዲያገኙ ያደረገ (3%)
 8.5.5. የስፓርት ሜዳ እንዲዘጋጅ ያደረገና አገልግሎት እንዲሰጥ ያስደረገ (2%)
8.5.6. የት/ቤቶች ግቢ በአጥር እንዲከበር ያስደረገ (2%/
             8.5.7.የትምህርት ቤቱን ገቢ እንዲጨምር አቅዶ በመስራት ገቢውን ያሳደገ፣(2%)
             8.5.8.የተገኘውን ገቢ ግልጽና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ በሙሉ ስራ ላይ ያዋለ፣(2%)
             8.5.9. በትምህርት ቤቱ የደረጃ ለውጥ ያመጣ፣(2%)
    8.6.ተቀምሮ የተሰጠውንና የቀመረውን ተሞክሮ በጉድኝት ት/ቤቶች በማስተዋወቅና በት/ቤቶች ውስጥ እንዲሰፋ በማድረግ ለውጥ ያመጣ /3%/
8.7.ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (6%)
8.6.1. በወረዳው የሚገኙ ት/ቤቶች ከት/ቤቶቻቸው ማህበረሰብና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት እንዲፈጥሩና እንዲቀናጁ በማድረግ ሰላማዊና የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያስደረገ(1%)
8.6.2. የት/ቤቶች መምህራን ከአመራሩና ከተማሪዎች ጋር ተቀናጅተው በጋራ እንዲሰሩ ያደረገ (1%)
8.6.3. በት/ቤቶች አደናቃፊ አመለካከቶች በየጊዜው እንዲወገዱ ያደረገ(1%)  
      8.6.4. የስነዜጋና ስነምግባር ትም/ እሴቶች ውጤታማ በሆነ መንገድ ያሰረጸ/1%/
      8.6.5. በት/ቤት፣በወላጅ፣በመ/ራንና በተማሪዎች ጤናማ ግንኙነት የፈጠረ/1%/
                8.6.6. ር/መ/ሩ ከ/መ/ራን ጋር መልካም ግንኙነት የፈጠረ/1%/
9ኛ. ተማሪዎች
    ተሸላሚ ተማሪዎች ከእያንዳንዱ ወረዳ/ከተማ አስተዳደር የሚሽለሙ ሲሆን አመራረጡም ከየወረዳው /ከተማ አስተዳደሩ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
9.1. የተማሪዎች መመልመያ መስፈርት
        1. በመጀሪያው ሴሚስተር አማካይ ውጤታቸው የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ በቅደም ተከተል ይመረጣሉ
        2. ተማሪዎች ሲወዳደሩ እኩል ውጤት ካለቸው ግን
             ሀ. ከ1ኛ -4ኛ የክፍል ደረጃዎች የሚመረጡ ተማሪዎች ውጤታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ  
                1. በ1ለ5 አደረጃጀት መሪ ሆኖ ሁሉንም በ1ለ5 ያሉ ተማሪዎችን ያበቃ /2%/
              2. በአማርኛ፣በእንግሊዝኛና በሒሳብ የትም/ዓይነቶች የተሻለ ውጤት ያለው/ት//2%/ 
            ለ. ከ5ኛ-12ኛ የክፍል ደረጃዎች የሚመረጡ ተማረዎች ውጤታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ 
                1. በ1ለ5 አደረጃጀት መሪ ሆኖ ሁሉንም በ1ለ5 ያሉ ተማሪዎችን ያበቃ /2%/
                 2. በእንግሊዝኛ፣ በሒሳብና በሳይንስ የትም/ዓይነቶች የተሻለ ውጤት ያለው/ት//2%/ በሚሉት መስፈርቶች ተለክተው ይለያሉ/ ለሁሉም መስፈርቶች ከት/ቤቱ በጽሁፍ እውቅና የተሰጣቸው/   
10ኛ. ቀትስቦ (100%)
1.   ህብረተሰቡን በማሳተፍ የት/ቤቱን ገጽታ የቀየረ፣ ለአብነት፡- ተጨማሪ ክፍሎችን ፣ ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራ የተማሪዎች ዴስኮችን ወዘተ/ (15%)
2.   ዕድሚያቸው ለትም/ የደረሱ ህጻናት ሙሉ ለሙሉ እንዲመዘገቡ ያደረገ (15%)
3.   የት/ቤት-ወላጅ ግንኙነትን በማጠናከር በተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ እንዲመጣ ያደረገ፣ (10%)
4.   የተመዘገቡ ተማሪዎች ሳያቋርጡ እየተማሩ እንዲዘልቁ ያደረገ /15%/
5.   ት/ቤቶች የውስጥ ገቢያቸውን የሚያዳብሩበትን ስልት ቀይሶ ገቢ ያስገኘ/10%/
6.   መ/ራን ሙቸውን እንዲወዱትና በአከባቢው ለረጅም ጊዜ እንዲያገለግሉ ህብረተሰቡን አስተባብሮ ምቹ ሁኔታ/የመ/ራን መኖሪያ ቤት/የፈጠረ/10%/
7.   በት/ቤት ውስጥ ደንብና ስነስርኣት በማያከበሩ የት/ቤቱ ማህበረሰብ ወቅታዊ የማስተካከያ እርምጃ አየተሰደ ሰላማዊ መማር ማስተማር እንዲሰፍን ያደረገ/10%/
8.   በቀበሌው ውስጥ እድሜያቸው ከ4-6 ዓመት የደረሱ ህፃናትን ት/ቤት እንዲገቡና እንዲማሩ ያደረገ፣ (5%)
9.   በቀበሌው ውስጥ ያሉ ጐልማሶችን በእቅዱ መሰረት 100% ወደ መማሪያ ጣቢያ እንዲገቡ ያደረገና በሙሉ ይዞ የዘለቀ፣ (10%)

11ኛ. ወመህ(100%)
1.   ህብረተሰቡን በማሳተፍ የት/ቤቱን ገጽታ የቀየረ፣ ለአብነት፡- ተጨማሪ ክፍሎችን ፣ ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራ የተማሪዎች ዴስኮችን ወዘተ/ (15%)
2.   ዕድሚያቸው ለትም/ የደረሱ ህጻናት ሙሉ ለሙሉ እንዲመዘገቡ ያደረገ (10%)
3.   የተመዘገቡ ተማሪዎች ሳያቋርጡ እየተማሩ እንዲዘልቁ ያደረገ /15%/
4.   የት/ቤት-ወላጅ ግንኙነትን በማጠናከር በተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ እንዲመጣ ያደረገ፣ (10%)
5. በመማር ማስተማሩ ዙሪያ ያሉ ችግሮችን ከህብረተሰቡና ከት/ቤቶች ማህበረሰብ ጋር በመወያየት የተማሪዎች ውጤት እንዲሻሻል ያደረገ፣ (10%)
6. በት/ቤት ውስጥ ደንብና ስነስርዓት በማያከበሩ የት/ቤቱ ማህበረሰብ ወቅታዊ የማስተካከያ እርምጃ አየተሰደ ሰላማዊ መማር ማስተማር እንዲሰፍን ያደረገ/10%/
     7. ት/ቤቱ የውስጥ ገቢውን የሚያዳብሩበትን ስልት ቀይሶ ገቢ ያስገኘ/10%/
      8. መ/ራን ሙቸውን እንዲወዱትና በአከባቢው ለረጅም ጊዜ እንዲያገለግሉ ህብረተሰቡን አስተባብሮ ምቹ ሁኔታ/የመ/ራን መኖሪያ ቤት/የፈጠረ/10%/
     9. አርኣያነት ያለው ተግባር ላከናወኑ መ/ራንና ሰራተኞች የማበረታቻ ሽልማት የሰጠ/5%/
     10. ዓመታዊ እቅድ አውጥቶ በኘሮግራም የሚመራና ድጋፍ ለት/ቤቱ ያደረገ፣ (5%)
12ኛ. የመንግሰት የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
12.1.   የትምህርት ልማት ሰራዊት የገነባ (50%)
·         የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅን በአግባቡ በመገንዘብ የአሰራር ስርዓት ዘርግቶ ተጨባጭ ውጤት ያስመዘገበ (6%)
·         በመምህራን ዘንድ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ መምህራን እንዲኖሩ የተደረገበት (6%)
·         የመምህራንና የተማሪዎችን የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጥ የታየበት(6%)
·         ክበባት፣የአለቆች ህብረትና ፓርላማ በአግባቡ ተደራጅተው በትምህርት ጥራት ላይ ተጨባጭ ለውጥ የታየበት(6%)
·         ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀት ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን የተጠናከረበትና ውጤት የታየበት(5%)
·         ችግር ፈች እቅድ በማዘጋጀት የት/ቤቱን አጠቃላይ መምህራን በየወሩ ስራ እየተቆጠረ አየተሰጠና እየተገመገመ ወርሃዊ ደረጃ በመስጠት በት/ቤቱ መምህራን መካከል የውድድር መንፈስ እንዲፈጠር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤት የተሻሻለበት(6%)
·         ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የራሱን ት/ቤት የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ ያደረገና በት/ቤቱ ውስጥ ለውጥ ያመጣ፣ /5%/
·         ት/ቤቱ የቀለም ትም/ውድድር በየክፍል ደረጃው በማካሄድ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/5%/
·         የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ማድረግ/5%/
12.2.   ተማሪን ማብቃት (10%)
5.      የውስጥ ሱርቪዥን በማጠናከርና መምህራንን በመከታተል ድጋፍ በማድረግ በመምህርራን አሰራር ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያስመዘገበ /1%/
6.      የተማሪዎችን ወላጆች በየወሩ በክፍል ደረጃና በየ 2 ወሩ በት/ቤት ደረጃ በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ያወያየና በዚህም ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ /1%/
7.      መምህራን ግብዓቶችን በአግባቡ እንዲጠቀሙ በማድረግ (ቤተ-ሙከራ፣ቤተ መጽሐፍት፣ስርዓተ-ትም/ማበልፀጊያና ሬዲዮ)/2%/
8.      መምህራን ተከታታይ ምዘናንና አሳታፊ የማስተማር ስነ ዘዴን እንዲተገብሩ ተደርጎ የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት /2%/
9.      መምህራን ተማሪዎችን እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በደረጃ ለይተው የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጡ የተደረገበትና የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት/1%/
10.     መምህራን ለሴት ተማሪዎች ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ ተደርጎ የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት/1%/
11.     ልዩ ፍላጎት ላላቸው ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ ተደርጎ የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት/1%/
12.     ሁሉም መምህራን በተሙማ እንዲሳተፉና የት/ቤትን ችግር እንዲፈቱ የተደረገት /1%/
12.3.የትምህርት ቤቱን የ1ኛ ከፍል ተማሪዎች (5%)
·      የ1ኛ ክፍል ተማሪዎች እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም 100%ያበቃ (5%)
·     97% - 99% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (4%)
·      9ዐ% - 96% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (3%)
·      85% - 89% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (2%)
·      8ዐ% - 84% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (1%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፤
        12.4. የት/ቤቱን ተማሪዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነት ውጤት ያሻሻለ (ከ2ኛ እስክ 8ኛ) (5%)
·      ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (5%)
·      ከ97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (4%)
·      ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(3%)
·      ከ85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(2%)
·       ከ8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(1%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፣
12.5.የትምህርት ሽፋን (39%)
        12.5.1.የት/ቤቱን መምህራን በማደራጀትና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር በማቀናጀት እድሜያቸው ለትም/የደረሱ ህፃናትን ወደ ት/ቤት እንዲመጡ ያደረገና ይዞ የዘለቀ (23%)
v  በዚህም በተሳትፎ (3%)
·      የት/ቤቱን የተማሪ ተሳትፎ እቅድ 100 ፐርሰንት ያሳካ (3%)
·      የት/ቤቱን የተማሪ ተሳትፎ እቅድ 97%-99% ያሳካ(2%)
v  ቋራጭን በመከላከል (20%)
·   መጠነ አቋራጭን 0 % ያደረሰ (20%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.1% እስክ 0.25% ያደረሰ (15%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.26% እስከ 0.5% ያደረሰ (1%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.51% እስከ 0.75% ያደረሰ (1%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.76% እስከ 1% ያደረሰ (1%)
12.5.2.በቀበሌው ውስጥ ያሉ ጐልማሶችን በእቅዱ መሰረት 100% ወደ መማሪያ ጣቢያ እንዲገቡ ያደረገና በሙሉ ይዞ የዘለቀ (10%)
      12.5.3.እድሜያቸው ከ4-6 ዓመት የደረሱ ህፃናት ዕቀድ ት/ቤት እንዲገቡና እንዲማሩ ያደረገ(2.5%)
      12.5.4.ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት እንዲመዘገቡ ያደረገ (2.5%)
      12.5.6.የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ያሳደገ 1ለ1 (1%)
12.6. ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (20%)
የት/ቤቱን የግብዓት ችግሮች ለይቶ በህብረተሰቡ አቅም እንዲፈታ በማድረግ
   12.6.1.ተጨማሪ መማሪያ ክፍል የገነባና የተማሪ ክፍል ጥምርታን ወደ ስታንዳርዱ ያመጣ (2%)
   12.6.2.የተማሪ መቀመጫ ወንበር በማሟላት ሁሉም ተማሪዎች ደረጃውን በጠበቀ ወንበር እንዲቀመጡ ያደረገ (2%)
  12.6.3.በትምህርት ቤቱ በቂ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ንፅህናቸው የተጠበቀ፣ በፆታ የተለዩ    የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ ጋር እንዲሟላ ያደረገ(2%)
  12.6.4.ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራና ስርዓተ ትም/ማበልፀጊያ በአግባቡ ያደራጀና ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትም/እንዲያገኙ ያደረገ (2%)
  12.6.5. የስፖርት ሜዳ ያዘጋጀና አገልግሎት እንዲሰጥ ያደረገ (1%)
  12.6.6. የትም/ቤቱ ግቢ በአጥር ያስከበረ (2%)
  12.6.7.የትምህርት ቤቱን ገቢ እንዲጨምር አቅዶ በመስራት ገቢውን ያሳደገ፣(2%)
  12.6.8.የተገኘውን ገቢ ግልጽና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ በሙሉ ስራ ላይ ያዋለ፣(1%)
12.6.9.በትም.ኢንስፔክሽን ግለግምገማ ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ/6%/
Ø  ደረጃ-1 ከሆነ/1%/
Ø  ደረጃ-2 ከሆነ/2%/
Ø  ደረጃ-3 ከሆነ/5%/
Ø  ደረጃ-4 ከሆነ/6%/
12.7. ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ የት/ቤቱን ማህበረሰብ በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም ት/ቤቱ የተሻሉ አፈፃፀሞች በመቀመርና በማስፋት በት/ቤቱ ውስጥ ለውጥ የመጣበት (3%)
12.8.ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (6%)
    12.8.1.ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት በመፍጠርና በመቀናጀት በት/ቤቱ ሰላማዊና   የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያደረገ፣(1%)
    12.8.2.የት/ቤቱ ማህበረሰብ ተቀናጅቶ የሚሰራበት ት/ቤት (1%)
    12.8.3.ከአደናቃፊ አመለካከት የጸዳ (1%)       
    12.8.4. የስነዜጋና ስነምግባር ትም/ እሴቶች ውጤታማ በሆነ መንገድ ያሰረጸ/1%/
    12.8.5.በት/ቤት፣በወላጅ፣በመ/ራንና በተማሪዎች ጤናማ ግንኙነት የፈጠረ/1%/
    12.6.6. ር/መ/ሩ ከ/መ/ራን ጋር መልካም ግንኙነት የፈጠረ/1%/
 13ኛ. የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት
13.1.የትምህርት ልማት ሰራዊት የገነባ (50%)
        13.1.1.የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጁን መሰረት በማድረግ የአሰራር ስርዓት የዘረጋ፣/6/
        13.1.2.በመምህራን ዘንድ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ መምህራን ያሉበት፣/6/
        13.1.3. የመምህራንና የተማሪዎችን የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ፣/6/
       13.1.4. ክበባትና የተማሪዎች ምክር ቤት በአግባቡ ተደራጅተው በትምህርት ጥራት ላይ   ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ፣/6/
       13.1.5. ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀት ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን ያጠናከረ፣/6/
        13.1.6. ችግር ፈች እቅድ በማዘጋጀት የት/ቤቱ አጠቃላይ መምህራን በየወሩ እየተገመገሙ ወርሃዊ ደረጃ የሚሰጥበትና በት/ቤቱ መምህራን መካከል የውድድር መንፈስ እንዲፈጠር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤት ያሻሻለ፣/5/
        13.1.7. ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የራሱን ት/ቤት የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ ያደረገና በት/ቤቱ ውስጥ ለውጥ ያመጣ፣ /5%/
13.1.8.   /ቤቱ የቀለም ትም/ውድድር በየክፍል ደረጃው በማካሄድ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/5%/
13.1.9.   የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ማድረግ/5%/
13.2.   ተማሪን ማብቃት (10%)
13.     የውስጥ ሱርቪዥን በመዘርጋትና በማጠናከር መምህራንን በመከታተል ድጋፍ በማድረግ በመምህራን አሰራር ላይ ተጨባጭ ለዉጥ ያሰመዘገበ/1%/
14.     የተማሪዎችን ወላጆች በየወሩ በክፍል ደረጃና በየ 2 ወሩ በት/ቤት ደረጃ በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ውይይት የተደረገበት/1%/
15.     ተከታታይ ምዘናንና አሳታፊ የማስተማር ስነ ዘዴን ተግባራዊ በማድረግ በተማሪዎች ውጤት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያሰመዘገበ/1.5%/
16.     ተማሪዎችን እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በደረጃ ለይቶ የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት ውጤታቸውን ያሻሻለ/1%/
17.     ለሴት ተማሪዎችልዩ ድጋፍ በማድረግ ተሳትፎአቸዉንና ዉጤታቸዉን ያሻሻለ/1%/
18.     ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ልዩ ድጋፍ በማድረግ ተሳትፎአቸዉንና ዉጤታቸዉን ያሻሻለ/1%/
19.     ሁሉም መምህራን በተሙማ እንዲሳተፉ በማድረግ የመማማር ሂደቱን በማሻሻል የተማሪዎችን ዉጤት ያሻሻለ/1%/
20.     መምህራንና ተማሪዎች ግብዓቶችን በአግባቡ እንዲጠቀሙ በማድረግ ማለትም/2.5%/
5.5  ተተክለው አገልግሎት የሚሰጡ ፕላዝማዎችን በአግባቡ የተጠቀመ/0.5%/
5.6  ያሉትን ቤተ ሙከራዎች እንዲጠቀሙ ያደረገ/0.5%/
5.7  ተማሪዎች ቤተ መጽሐፍትን ቅዳሜና እሁድን ጨምረው እንዲጠቀሙ ያደረገ/0.5%/
5.8  አገልግሎት የሚሰጡ ኮምፒውተሮችን እንዲጠቀሙባቸው ያደረገ/0.5%/
5.9  የስርአተ-ትም/ማበልፀጊያ ማዕከልን በአግባቡ እንዲጠቀሙና ትምህርቱ በተግባር ተደግፎ እንዲሰጥ ያደረገ/0.5%/
     13.3. የት/ቤቱን ተማሪዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነት/10 %/
·   ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (10%)
·   ከ97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (7%)
·   ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (5%)
·   ከ85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (3%)
·    ከ8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (2%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፣
      13.4.የትምህርት ሽፋን (22%)
               13.4.1.ት/ቤት የመጡ ተማሪዎች እንዳያቋርጡ ከወላጆች ጋር በየጊዜው በመወያየት አቋራጭን በመከላከል ዓመቱን ይዞ የዘለቀ ፣ (20%)
በዚህም
                 13.4.1.1መጠነ አቋራጭን 0% ያደረሰ (20%)
                 13.4.1.2.መጠነ አቋራጭን ከ0.1% እስከ 0.25% ያደረሰ (15%)
                 13.4.1.3.መጠነ አቋራጭን ከ0.26% እስከ 0.5% ያደረሰ (10%)
                 13.4.1.4.መጠነ አቋራጭን ከ0.56% እስከ 0.75% ያደረሰ (7%)
                13.4.1.5. መጠነ አቋራጭን ከ0.76% እስከ 1% ያደረሰ (5%)
13.4.2.የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ያሳደገ፣(2%)
                        13.4.2.1.የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ 47% ያደረሰ፣/2%/
                        13.4.2.2.የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ 45% ያደረሰ፣/1%/
13.5.የት/ቤት ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (20%)
    የት/ቤቱን የግብዓት ችግሮች ለይቶ በህብረተሰቡ አቅም እንዲፈታ በማድረግ
      13.5.1.ተጨማሪ መማሪያ ክፍል የገነባና የተማሪ ክፍል ጥምርታን ወደ ስታንዳርዱ ያመጣ (2%)
      13.5.2. የተማሪ መቀመጫ ወንበር በማሟላት ሁሉም ተማሪዎች ደረጃውን የጠበቀ ወንበር እንዲቀመጡ ያደረገ (2%)
      13.5.3. በትምህርት ቤቱ በቂ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ንፅህናቸው የተጠበቀ፣ በፆታ የተለዩ    የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ ጋር እንዲሟላ ያደረገ (2%)
      13.5.4. ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራና ሥ/ትም/ማበልፀጊያ በአግባቡ እንዲደራጁ በማድረግ ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትም/እንዲያገኙ ያደረገ (2%)
      13.5.5. የስፖርት ሜዳ ያዘጋጀና አገልግሎት እንዲሰጥ ያደረገ (1%)
      13.5.6.የትም/ቤቱ ግቢ በአጥር እንዲከበር ያደረገ (1%)
      13.5.7. የትምህርት ቤቱን ገቢ እንዲጨምር አቅዶ በመስራት ገቢውን ያሳደገ፣(2%)
13.5.8.    የተገኘውን ገቢ ግልጽና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ በሙሉ ስራ ላይ ያዋለ፣(1%)
13.5.9.    በትም.ኢንስፔክሽን ግለግምገማ ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ/6%/
Ø  ደረጃ-1 ከሆነ/1%/
Ø  ደረጃ-2 ከሆነ/2%/
Ø  ደረጃ-3 ከሆነ/5%/
Ø  ደረጃ-4 ከሆነ/6%/
   13.6. ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮና የራሱን ምርጥ አሰራሮች በመቀመር ያሰፋ/3/
13.7.   ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (6%)
 13.7.1.ከት/ቤቱ ማህበረሰብና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት በመፍጠርና በመቀናጀት በት/ቤቱ ሰላማዊና የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያደረገ (1%)
     13.7.2.የት/ቤቱ መምህራን ከአመራሩና ከተማሪዎች ጋር ተቀናጅተው በጋራ እንዲሰሩ ያደረገ (1%)
     13.7.3. አደናቃፊ አመለካከቶች እንዲወገዱ ያደረገ (1%)
     13.7.4. የስነዜጋና ስነምግባር ትም/ እሴቶች ውጤታማ በሆነ መንገድ ያሰረጸ/1%/
    13.7.5.በት/ቤት፣በወላጅ፣በመ/ራንና በተማሪዎች ጤናማ ግንኙነት የፈጠረ/1%/
    13.7.6. ር/መ/ሩ ከ/መ/ራን ጋር መልካም ግንኙነት የፈጠረ/1%/

14ኛ. የወረዳ ትም/ጽ/ቤት
       14.1.የትምህርት ልማት ሰራዊት የገነባ (15%)
·          የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጁን መሰረት በማድረግ የአሰራር ስርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ ያስመዘገበ (2%)
·          በመምህራን ዘንድ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ ት/ቤቶችና ጉድኝቶች እንዲሁም ሂደቶችና ፈጻሚዎች በማፍራት የተሻለ ዉጤት ያስመዘገበ (3%)
·          የመምህራን፣ የተማሪዎችና የሂደት ፈጻሚዎችና አስተባባሪዎች የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ (3%)
·         በትም/ክፍሎች፣ኮሚቴዎች፣ ክበባት፣ የአለቆች ህብረትና የተማሪዎች መማክርት በአግባቡ አደራጅቶ ወደ ተግባር በማስገባት በተማሪዎች ዉጤትና ስነምግባር ለይ ተጨባጭ ለዉጥ ያስመዘገበ (2%)
·          ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀት ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን በማጠናከር የትቤቶችን ችግሮች የፈታ (2%)
·         ት/ቤቶችና ጉድኝት ማዕከላት ችግር ፈች እቅድ እንዲያዘጋጁ ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ በማድረግ አሰራራቸዉን በየጊዜዉ እየገመገመ ደረጃ በማዉጣት የማበረታታት ስርዓት የዘረጋ እና ክፍተቶችን የሞላ፣ (2%)
·         ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለጉድኝቶችናት/ቤቶች በማስተዋወቅና እንዲተገበሩ የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ ያደረገና በወረዳው ውስጥ ለውጥ ያመጣ፣ /2%/
·         ወረዳው በጉድኝቶችና በት/ቤቶች የቀለም ትም/ውድድር በየክፍል ደረጃው እንዲካሄድ በማድረግ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/2%/
·         የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ማድረግ/2%/
14.2.ተማሪን ማብቃት በተመለከተ (5%)
21.    ጉድኝቶችንና ት/ቤቶችን በቋሚነት በመደገፍና በመከታተል የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል ተጨባጭ ለውጥ ያስመዘገበ/1%/
22.    የወላጆችንና የት/ቤትን ግንኙነት በማጠናከር የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል ተጨባጭ ለውጥ ያስመዘገበ /1%/  
23.    ተከታታይ ምዘናንና አሳታፊ የማስተማር ስነ ዘዴን በት/ቤቶች እንዲተገበር በማድረግ የመምህራንን አሰራር በማሻሻል ተጨባጭ ለውጥ ያስመዘገበ/1%/ 
24. ተማሪዎችን እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በደረጃ ለይቶ በት/ቤቶች የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጥ በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ያስመዘገበ/1%/ 
25. ወረዳ አቀፍ ፈተና በማዘጋጀት በሁሉም ት/ቤቶች እንዲሰጥ በማድረግና በመተንተን ለሁሉም ት/ቤቶች ግብረ መልስ የሰጠ /1%/ 
·         ለሴት ተማሪዎች ልዩ ድጋፍ እንዲደረግላቸው በማድረግ ተሳትፎአቸዉንና ዉጤታቸዉን ያሻሻለ/1%/
·         ሁሉም መምህራን በተሙማ እንዲሳቱ በማድረግ የመማር ማስተማር ሂደቱን በማሻሻል የተማሪዎችን ዉጤት ያሻሻለ/1%/
26. በመማር ማስተማር ሂደት ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚደረጉ ጥናትና ምርምሮችን በት/ቤት ደረጃ ሲምፓዚየም እንዲካሄድ እያደረግ የት/ቤቶች የመማር ማስተማር ችግሮች እንዲፈቱ ያደረገ /1%/
27. ት/ቤቶች የትምህርት ግብዓቶችን በአግባቡ እንዲጠቀሙ በማድረግ ማለትም/2%/
5.10  ተተክለው አገልግሎት የሚሰጡ ፕላዝማዎች አግልግሎትእንዲሰጡ ያደረገ/0.5%/
5.11  በት/ቤቶች ያሉ ቤተ ሙከራዎችን አግልግሎትእንዲሰጡ ያደረገ/0.5%/
5.12  በት/ቤቶች ቤተ መጽሐፍት ቅዳሜና እሁድን ጨምረው አግልግሎትእንዲሰጡ ያደረገ/0.25%/
5.13  በት/ቤቶች አገልግሎት የሚሰጡ ኮምፒውተሮች አግልግሎትእንዲሰጡ ያደረገ/0.25%/
5.14  በት/ቤቶች የስርዓተ-ትም/ማበልፀጊያ ማዕከልን በአግባቡ እንዲጠቀሙና ትምህርቱ በተግባር ተደግፎ እንዲሰጥ ያደረገ/0.5%/

14.3.የወረዳውን የ1ኛ ክፍል ተማሪዎች በሁሉም ት/ቤቶች (5%)
·      100% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (10%)
·       97% - 99% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (7%)
·       9ዐ% - 96% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (4%)
·         8ዐ% - 89% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (2%) በዞን ትም/መምሪያ   የተረጋገጠለት፤
14.5.የወረዳውን ከ2ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በእያንዳንዱ የትም/አይነት በሁሉም ት/ቤቶች (5%)
·         ሁሉም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (10%)
·         97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (8%)
·         9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(6%)
·         85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(4%)
·         8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(2%) በዞን ትም/መምሪያ የተረጋገጠለት፣
14.6.የትምህርት ሽፋን (40%)
14.6.1.ት/ቤቶችን ከአካባቢው ህብረተሰብ አደረጃጀቶች ጋር በማቀናጀት በወረዳው እድሚያቸው ለትም/የደረሰ ህፃናትን ሙሉ በሙሉ ወደ ት/ቤት እንዲገቡ ያደረገና ይዞ የዘለቀ(3%)
14.6.1.1.በዚህም በተሳትፎ (3%)
·   የወረዳውን የትምህርት ሽፋን እቅድ 100 ፐርሰንት ያሳካ (3%)
·   የወረዳውን የትምህርት ሽፋን እቅድ 96%-99% ያሳካ (2%)
14.6.1.2.   ቋራጭን በመከላከል (10%)
·መጠነ አቋራጭን 1%ና በታች ያደረሰ (10%)
·መጠነ አቋራጭን ከ1.1% እስከ 2% ያደረሰ (7%)
·መጠነ አቋራጭን ከ2.1% እስከ 2.5% ያደረሰ(5%)
14.6.2. በሁሉም የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች ማህበረሰብ አቀፍ ቅድመ መደበኛ ትምህርት እንዲካሄድ ያደረገና እቅዱን በማሳካት የተመዘገቡ ህፃናትን እስከ መጨረሻው ይዞ የዘለቀናራሱን አስችሎ አመቻቾችን በመቅጠር ፕሮግራሙ እንዲካሄድ ያደረገ/3%/
14.6.4.በቀበሌው ውስጥ ያሉ ጐልማሶችን በእቅዱ መሰረት 100% ወደ መማሪያ ጣቢያ እንዲገቡ ያደረገና በሙሉ ይዞ የዘለቀ (10%)
 14.6.5. ለተግባር ተኮር የጎልማሶች ትም/በስታንዳርዱ መሰረት አመቻቾችን በመቅጠር ፕሮግራሙ እንዲካሄድ ያደረገ/2%/
14.6.6. ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት እንዲማሩ ያደረገ (3%)
14.6.7. የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ወደ 48% ያሳደገ (1%)
·         በመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች 50% ያደረሰ/0.5%/
·         በ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች 47% ያደረሰ /0.5%/
14.7.የት/ቤት ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (9+30+10=49%)
        የት/ቤቶችን የግብዓት ችግሮች ለይቶ እንዲፈታ በማድረግ
    14.7.1.በህብረተሰብ ተሳትፎ የት/ቤቶችን ግብዓት ለማሟላጽ ጥሬ ገንዘብ መሰብሰብ
              14.7.1.1. በዕቅዳቸው መሰረትከ97%- 100% ጥሬ ገንዘብ የሰበሰቡ/15%/
              14.7.1.2..በዕቅዳቸው መሰረት ከ90% 96% ጥሬ ገንዘብ የሰበሰቡ/20%/
              14.7.1.3..በዕቅዳቸው መሰረት ከ85%- 89% ጥሬ ገንዘብ የሰበሰቡ/15%/
              14.7.1.4.በዕቅዳቸው መሰረት ከ80%- 84% ጥሬ ገንዘብ የሰበሰቡ/10%/
              14.7.1.5. በዕቅዳቸው መሰረት ከ70%- 80% ጥሬ ገንዘብ የሰበሰቡ/5%/
     14.7.2. ብሎክ ግራንትን 100 ፐርሰንት ለሁሉም ት/ቤቶች የመደበ (0.5%)
     14.7.3. ልዩ ፍላጎት ላላቸው (ለአይነ ስውራንና መስማት የተሳናቸው) ተማሪዎች በመመሪያው መሰረት 100 ፐርሰንት በጀት የመደበ (1%)
     14.7.4. በየደረጃው መምህራንን በስታንዳርዱ መሰረት 100 ፐርሰንት ያሟላ (1%)
     14.7.5. ሁሉንም የትም/ትቋማት 100 ፐርሰንት ባለቤት እንዲኖራቸው ያደረገ (ር/መምሀራንና ሱፐርቫይዘሮች) (0.5%)
     14.7.6. ሁሉንም ተማሪዎች ደረጃውን በጠበቀ ወንበር እንዲቀመጡ ያደረገ(1%)
     14.7.7. በሁሉም ት/ቤቶች/7%/
·         ቤተ-ሙከራ /1%/
·         ቤተ መጽሀፍት /1%/
·         የስርአተ ትምህርት ማበልፀጊያ ማእከል (1%/
·         የሴትና የወንድ ተማሪዎችና የመምህራን የተለያየ መጸዳጃ ቤት (1%/
·         ውሃ/1%/
·         አጥር/1%/
·         በሁሉም የክፍል ደረጃና ት/ቤቶች የክፍል ተማሪ ጥምርታ በስታንዳርዱ መሰረት ያሟላ (1%/
   14.7.8. በወረዳው ያሉ ት/ቤቶች በትም/ኢንስፔክሽን ግለግምገማ ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ/5%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ30%-39% ደረጃ-1 ከገቡ/2%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ40%-49% ደረጃ-2ከገቡ/6%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ50%-74% ደረጃ-3 ከገቡ/8%/
Ø  ካሉት ት/ቤቶች ከ75%-100% ደረጃ-4 ከገቡ/10%/
     14.7.9
     14.8. ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮና የራሱን ምርጥ አሰራሮች በመቀመር ያሰፋ/2%/
14.9. ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (5%)
14.8.1.ት/ቤቶች ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት እንዲፈጥሩ በማድረግና በማቀናጀት በት/ቤቶች ሰላማዊና የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያደረገ (1%)
14.8.2.የት/ቤቶች መምህራን ከአመራሩና ከተማሪዎች ጋር ተቀናጅተው በጋራ እንዲሰሩ ተገቢውን ድጋፍና ክትትል ያደረገ (1%)
14.8.3.የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ደረጃ በደረጃ እየፈታ መምህራን ተረጋግተው ስራቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ያደረገ (2%)
14.8.4.በት/ቤቶች አደናቃፊ አመለካከቶች እንዲወገዱ ያደረገ (1%)

15ኛ. የጎልማሳ መመልመያ መስፈርት /100%/
   የጎልማሶች መመልመያ መስፈርት የሚመለከታቸው የተቀናጀ ተግባር ተኮር  የጎልማሶች ትምህርት መሰጠት ከጀመረ ወዲህ በመሳተፋቸው ባመጡት ተጨባጭ ለውጥ ሆኖ ከዚህ በሚከተሉት መስፈርቶች እንዲወዳደሩ ይደረጋል፡፡
1.   ንበብ፣መፃፍና ማስላትን ከእለት እለት እንቅስቃሴው ጋር በማቀናጀት ውጤታማ የሆነ፣ አዘውትሮ በመማማሪያ ጣቢያው ላይ የሚገኝ፣ /15%/
2.   ከሚኖሩበት ማህበረሰብ ጋር በመቻቻልና በመከባበርሰላምና ጸጥታ እንዲከበር በማድረግ ለመኖራቸው እውቅና የተሰጣቸው/10%/
3.   በአካባቢ ልማት ጉልህ ተሳትፎ ያላቸው/5%/
4.    ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስገድ በሚደረገው ርብርብ ጉልህ አስተዋጽኦ ያደረጉ/10%/
5.   የጤና ፓኬጆችን በመፈፀም የግሉንና የአካባቢውን ጤና በመጠበቅ ለሌሎች አርአያ የሆነ /15%/
6.   በተሻሻለ የግብርና ቴክኖሎጂ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ያሳደገ፣ /15%/
7.   ሌሎች ጐልማሶች ወደ መማማሪያ ጣቢያ እንዲመጡ በማድረግ ረገድ የጐላ አስተዋጽኦ ያደረገና ውጤታማ የሆነ/10%/
8.   ጎልማሳው ያለማንም ቀስቃሽ በራሹ ፍላጎት በየቀኑ የሚመጣና ቀርቶ የማያውቅ ከሆነ/20%/


16ኛ. የአመቻች መምረጫ መስፈርት/100%/
1.   ዕለታዊ የመማር ዕቅድ ከጎልማሶች ባህሪ ለውጥ አንጽር /16%/ የዘጋጀ/መግቢያ፣አቀራረብ፣ማጠናከሪያ፣ክትትልና ድጋፍ በማዘጋጀት ተግባራዊ የደረገ/16%/
2.   የተቀናጀ የተግባር ተኮር የጎልማሶች ትም/ምዘና በተካታታይ የሚከናወኑ-የተግባር፣የጽሁፍና የቃል ፈተናዎች በመስጠት መረጃዎችን በአግባቡ ስለመያዙ/16%/
3.   ሳምንታዊ የተሳታፊዎች ተሳትፎ በመቶኛ እያዘጋጀ ለጣቢ ኃላፊ ማቅረብ መቻሉ/16%/
4.   የተሳታፊ ጎልማሶች የስዓት መቆጣጣሪያ አዘጋጅቶ ቁጥጥር ማድረጉና ያልመጡትን ለጎጥ መሪዎች በማስተላለፍ እንዲመጡ ክትትል ማድረጉ/16%/
5.   አጋዥ መርጃ መሳሪያዎች/መጽሀፍት/መጠቀሙ/16%/
6.   ትም/ቱ ከመሰጠቱ ከ3 ቀናት በፊት ለሌሎች አመቻቾች /ግብርና፣ጤና፣መምህር፣ጥቃቅንና ሌሎች/ ፕሮግራሙን በጽሁፍ በማሳወቅ እንዲገኙና እንዲያስተምሩ ያደረገ/20%/
17ኛ. የዞን /ወረዳ ባለሙያ መምረጫ መስፈርት
1.   በሚሰራበት የመንግስት የስራ ሂደት ከሌሎቹ የሰራዊት አካላት ጋር በመሆን ተመሳሳይ አፈጻጸምና በጠራ አመለካከት ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ዉጤት ያስመዘገበ፣(20%)
2.   የመርሱ የተማሪዎችና የባለሙያዎች የልማት ቡድን ፣1ለ5 አደረጃጀቶችን በመደገፍ በሰራዊት አግባብ የተማሪዎች ዉጤትና ስነምግባር የተሻሻለበት ሞዴል ተቋም ተከታትሎ ዉጤታማ ተቋም እንዲፈጠር ያደረገ፣(20%)
3.   በሚያደርገዉ ሙያዊ ድጋፍ የት/ቤቱን እና የህብረተሰብ ግንኙነት በማጠናከር የት/ቤቶችን ግብዓት ሙሉበሙሉ እንዲሟላ በማድረግ ተቋሙ ወደ ሚፈለገዉ ቀጣይ የግለግምገማ ደረጃ እንዲሸጋገር ያደረገ፣(20%)
4.   ያለምንም ማመንታት ትርፍ ጊዜዉን በሙሉ ለስራ በማዋል ዉጤት ያስመዘገበ፣(10%)
5.   በሚሰራበት የስራ ሂደት የጋራና የተደራጀ አሰራር በመገንባት ለተቋሙ ዕቅድ መሳካት የበኩሉን ድርሻ ያለመታከት የሚወጣና የሚቆጠር ዉጤት ያስመዘገበ፣(5%)
6.   በትምህርት ስራ ችግሮች ዙሪያ ጥናትና ምርምር አድርጎ ችግሮችን የፈታ፣(10%)
7.   መጠነ ማቋረጥን ከ1% በታች የደረሰ፣(5%)
8.   ማህበረሰብ አቀፍ ቅድመ መደበኛ ትምህርት በሁሉም አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች እንዲማሩ ያደረገ፣/5%/
9.   የተመዘገቡት የልዩ ፍላጎት ትም/ ተማሪዎች በሙሉ እንዲማሩ ያደረገ/5%/





10.  የአጠቃላይ የትም/ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅን መነሻና መድረሻ በአግባቡ ተግንዝቦ ለሌሎች ለማስጨበጥ ጥረት ያደረገ፣/6%/
11.   በሚደግፋቸው ት/ቤቶች/ወረዳዎች ያሉ ፈፃሚዎችን (መምህራን፣ር/መምህራን፣ ሱፐርቫይዘሮች/ የወረዳ ባለሙያዎችን) የመፈጸም አቅም ለማሳደግ ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ ያደረና በተማሪዎች ውጤት መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ፣/7%/
12.  በየጊዜው ተቆጥረው የሚሰጡትን ተግባራት ሳያንጠባጥብ በፈፀሙ ውጤታማ የሆነ/7%/
13.  የስልጠና ሰነድ በማዘጋጀት ስልጠና የሰጠ፣/7%/
14.  የሚደግፋቸውን ት/ቤቶች የክህሎት ችግር የፈታና በዚህም በተጠቃሚዎች ዘንድ አድናቆት የተቸረው የሚደግፋቸውን ት/ቤቶች ችግር በመፍታት ውጤታማ የሆነ/7%/
15.   ተግባራዊ ጥናትና ምርምር በማድረገ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ/6%/
17.3.በስነ ምግባር (20%)
1.  የመንግስትን የስራ ሰዓት የማይሸራርፍና ትርፍ ጊዜውን ተጠቅሞ ተግባራትን ለመፈፀም ጥረት ያደገና ለስራ ባልደረቦቹ አርአያ የሆነ/10%/
2.  ለመንግስት ሀብትና ንብረት የሚቆረቆር/10%/ በዚህም
ü  ብልሹ አሰራሮችን የታገለ/5%/
ü  የመንግስትን ሀብት የሚያባክኑ ግለሰቦችን ታግሎ ለማስተካከል ጥረት ያደረገ/5%/
18ኛ፡- የአጋር አካላት ተሸላሚዎች
v  በዞኑ ውስጥ በግለሰብ ደረጃ/በድርጅት ደረጃ -የተማሪ መቀመጫ፣የመማሪ ክፍሎች፣ወሀ፣መጸዳጃ ቤት፣የመማሪያ ቁሳቁሶች፣አገልግሎት ሰጭ ክፍሎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች/ኮምፒዩተሮች፣ቴሌቪዥን፣ወዘተ/፣ በማሟላትና በመደገፍና ራሱን ችሎ ሙሉ የመጀመሪያ ደረጃ ወይም 2ኛ ደረጃ   ት/ቤት ከመገንባት አንጻር
    ሚድሮክ ኢትዮጵያ፣አልማን ጨምሮመያዶች፣አርሶአደሮችና የከተማ ነዋሪዎች እንዲሁም በወረዳው በወረዳው የትምህርትን ስራ የደገፉ ሌሎች ድርጅቶች ተዘርዝሮ በማወዳደር ከፍተኛ አፈጻጸም ያላቸውን ከ1ኛ 3ኛ የወጡትን ዝርዝር ይላክ
(የሰሩት ስራና ያደረጉት ድጋፍ በዓይነትና  ያውጡት የገንዘብ መጠን አብሮ ይገለፅ)
19. የፈጠራ ስራ የሰሩ ተማሪዎችና መምህራን መመልመያ መስፈርት/100%/
    የተወዳደሪ ተማሪዎችና መምህራን ስራዎች በእየንዳንዱ መስፈርት ስር መጻፍ ይኖርበታል፡፡
    በመስፈርቱ መሰረት የተሰሩ ስራዎች በዝርዝር ካልተገለጹ ለመስፈርቱ የተሰጠውን ነጥብ አያገኙም፡፡ለእያንዳንዱ የሽልማት ምድብ የምርቻ መስፈርቶች ከዚህ በታች በተቀመጠው መስፈርት ይሆናል፡፡
     1. የፈጠራ ስራው አዲስና የራሱ የሆነ/30%/
     2. የፈጠራ ስራው ለአከባቢ ህብረተስብ/ለትም/ስራ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው/15%/
     3. የፈጠራ ስራው ወጭ ቆጣቢና በአከባቢ ማቴሪያል የሚሰራ መሆኑ/15%/
     4. የፈጠራ ስራው አሁን እየተካሄደ ባለው የመማር ማስተማር ስራ ላይ የመከሰቱ ችግሮች የፈታ/የሚፈታ/30%/
     5.ከዚህ በፊት የተሰራ የፈጠራ ስራ በማሻሻል/በመቀየር የሰራ/10%/
20. ከመጀመሪያናሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የአደረጃጀት መሪዎች መመልመያ መስፈርት/100%/
      1.የአደረጃጀት ዕቅድ በአግባቡ አዘጋጅቶ እየተገበረ ተጨባጭ ውጤት የስመዘገበ /10%/
        2.በ1ለ5 አደረጃጀት ተማሪዎች ግብ ጥለው ግባቸውን ለማሳካት እንዲማማሩ በማድረግ የተማሪዎችን ውጤት እንዲሻሻል ያደረገ/25%/
        3. በ1ለ5 አደረጃጀት ወይም በልማት ቡድን ተማሪዎች ተቀራራቢ የመማር ደረጃና ውጤት እንዲኖራቸው የደረገ/15%/
        4. በተከታታይ አፈጻጸሙን እየገመገመ በአደረጃጀቱ የሚያጋጥሙትን ክፍተቶች እየለየ ክፍተቱን በመሙላትና በማበረታታት እንዲሁም ደረጃ እየሰጠ የተማሪዎችን ውጤት ያሻሻለ/15%/
        5. በ1ለ5 የተደራጁት ተማሪዎች በሁሉም የትም/ ዓይነት 50%ና በላይ እንዲያስመዘግቡ ያደረገ/25%/
        6. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በመፈጸሙ ከት/ቤቱ እውቅና የተሰጠው/10%/

21. የአንጋፋ መምህራን መመልመያ መስፈርት/በማስተማርና ከማስተማር ጋር ግንኙነት ባላቸው ስራዎች የአገልግሎት ዘመናቸው 30 ዓመትና በላይ የሆናቸው/100%/
1. በስነ-ምግባራቸው በት/ቤቱና በአካባቢው ህብረተሰብ አርአያ የሆኑ /20%/
2. በመማር ማስተማሩ ተግባር ውጤታማነታቸው በአርአያነት የሚጠቀሱና እውቅና የተሰጣቸው/30%/
3.በ2006 ዓ.ም ውጤት ተኮሩ/20%/
    3.1. ከ90-100 ያገኘ/ች /20%/
    3.2. ከ85-89 ያገኘ/ች/15%/
    3.3. ከ80-84 ያገኘ/ች/10%/
    3.4. ከ75-79 ያገኘ/5%/
4.በስራ ዘመኑ ያበረከታቸው አስተዋጽኦዎችና ያገኛቸው ሽልማቶች/ከት/ቤት-ክልል /30%/
22. ልጆቻቸውን በማስተማር ከፍተኛ ደረጃ ያደረሱ ግለሰቦች/በገጠርም በከተማም/ መመልመያ መስፈርት/100%/
   1. ከወለዷቸው/ከሚያሳድጓቸው ልጆቻችው ሁሉንም/100%/ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ገብተው በመማር ላይ ያሉና የተመረቁ /አርሶአደሮች/ከተማ ነዋሪ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እያስተማሩዋቸው ያሉና ባስመረቋቸው የልጆች ብዛት ይወዳደራሉ/
    2. የሚመረጡት ወላጆች ሁሉንም ልጆቻቸው ካስተማሩ ብዙ ቁጥር ያላቸውን ተማሪዎች ያስተማሩ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል/  
23. በተግባር ተኮር የጎልማሶች ትም/የሚሳተፉ የጤና፣የግብርና፣የቀበሌ ስራ አስኪያጅና ፖሊስ መመልመያ መስፈርት
     1. ከሙያቸው አንጻር ተግባር ተኮር ትም/ ለጐልማሶች በመስጠት ጎልማሶች በኑሯቸው ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡበየዘርፋቸው ወደ ተጨባጭ ተግባር እንዲገቡ ያደረገ/20%/
       2.  ከጎልማሶች ፍላጎት በመነሳት የመማማሪያ ጽሑፍ በማዘጋጀት ለጐልማሶች ትምህርት አጋዥነት ግልጋሎት እንዲሰጥ በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ /10%/
       3.በመማማሪያ ጣቢያ የሚገኙትን ጐልማሶች በየጊዜው ለውጣቸውን በመከታተል ለውጣታቸውን በመረጃ አደራጅቶ የያዘ/15%/
        4.የሚያመቻችበት መማማሪያ ጣቢያ በወረዳ ደረጃ ተሞክሮ እንዲቀመርበት ያደረገ/20%/
        5.የጐልማሳውን ፍላጐት እየዳሰሰ የመማማሩን ሂደት የሚያዳብሩ ዘዴዎችን በመጠቀም ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ/5%/
        6.ጐልማሶችን እንደፍላጐታቸውና እንደችሎታቸው በቡድን አደራጅቶ እንዲማማሩና ልምድ እንዲለዋወጡ በማድረግ ትምህርቱ እንዲሰጥ በማድረግ ውጤታማ የሆነ/10%/
        7. ጎልማሶችን በአደረጃጀት በመቀስቀስ ወደ መማማሪያ ጣቢያ እንዲመጡ በማድረግ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ/10%/
        8. በተግባር ተኮር የጎልማሶች ትም/ፐሮግራም ላይ እስከመጨረሻው በቅንጅት የሰራ/10%/
24.የተግባር ተኮር የጎልማሶች ትም/መማማሪያ ጣቢያ መመልመያ መስፈርት
    1. ዕቅዱን ማሳካት /30%/
         1.1. ዕቅዱን 100% እያሰተማረ ያለ /30%/
         1.2. ዕቅዱን ከ95-99% እያሰተማረ ያለ /25%/
         1.3. ዕቅዱን 90-94.9% እያሰተማረ ያለ /20%/
    2. የመማማሪያ ጣቢያው ደረጃውን የጠበቀ የመማማሪያ ክፍል ተዘጋጅቶለት ጎላማሶችን ያስተማረ/15%/  
   3.ለጣቢያውአስፈላጊየሆኑየትም/ግብኣቶች/ሰሌዳ፣መጽሀፍት፣ወዘተ/ተሟልቶ የተዘጋጀለት/15%/
   4.በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት በሳምንት 3 ቀን በቀን 2 ስዓት ሁልጊዜ ሳይቆራረጥ ትም/በመስጠት የቀጠለ/30%/
   5. በጣቢያው ወጥ የሆነ ፕሮግራም ወጥቶ አመቻቾች ተሟልተው እንዲገኙ በማድረግ ተከታታይ ዘላቂና ተጨባጭ ውጤት እንዲመዘገብ ያደረገ/10%/
   6.ተግባር ተኮር ትም/ ለጐልማሶች በመስጠትበቂ እውቀት ፣ክህሎት በማስጨበጥ ጎልማሶች በኑሯቸው ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ ያደረገ/10%/
   7. የመማማሪያ ጣቢያው በወረዳ ደረጃ ተሞክሮ እንዲቀመርበት ያደረገ/10%/
   8. ጐልማሶችን እንደፍላጐታቸውና እንደችሎታቸው በቡድን አደራጅቶ እንዲማማሩና ልምድ እንዲለዋወጡ በማድረግ ትምህርቱ እንዲሰጥ በማድረግ ውጤታማ የሆነ/10%/
25. የማህበረሰብ ቅድመ መደበኛ ትም/ ተቋማት መመልመያ መስፈርት
      1. ምቹ የመማሪያ ክፍል ያዘጋጀ /15%/
      2.በደረጃቸው የመቀመጫ ወንበር ያሟላ/10%/
      3. በዕቀዱ መሰረት 100%ቱ ህጻናት እንዲማሩ በማድረግ ይዞ የዘለቀ/15%/
      3. አመቻች/15%/
      4.ራሱን የቻለ ግቢ/5%/
      5.ልዩ ልዩ መጫወቻዎች ማለትም መንሸራተቻ፣ዥዋዥዌ፣እሽክርክርት፣ወዘተ/15%/
      6. የህጻናት ማረፍያ ክፍልና ፍራሽ ያሟላ/5%/
      7.መመገቢያ ክፍል ያሟላ /5%/
      8. መጸዳጃ ቤትና ፖፖ ያሟላ/10%/
      9. ውሀ/5%/  
26.የአጸደ ህጻናት ትም/ ተቋማት መመልመያ መስፈርት
      1. ምቹ የመማሪያ ክፍል ያዘጋጀ /15%/
      2.በደረጃቸው የመቀመጫ ወንበር ያሟላ/10%/
      3. በዕቀዱ መሰረት 100%ቱ ህጻናት እንዲማሩ በማድረግ ይዞ የዘለቀ/15%/
      3. አመቻች፣ጽዳት ሰራተኛ፣ሞግዚትና ጥበቃ ሰራተኛ/15%/
      4.ራሱን የቻለ ግቢ/5%/
      5.ልዩ ልዩ መጫወቻዎች ማለትም መንሸራተቻ፣ዥዋዥዌ፣እሽክርክርት፣ወዘተ/15%/
      6. የህጻናት ማረፍያ ክፍልና ፍራሽ ያሟላ/5%/
      7.መመገቢያ ክፍል ያሟላ /5%/
      8. መጸዳጃ ቤትና ፖፖ ያሟላ/10%/
      9. ውሀ/5%/  

27. የልዩ ፍላጎት ትም/ተቋማት መመልመያ መስፈርት/100%/
      1. ምቹ የመማሪያ ክፍል ያዘጋጀ /15%/
      2. በቂ የመቀመጫ ወንበር ያሟላ/10%/
      3. በዕቀዱ መሰረት 100%ቱ የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች እንዲማሩ በማድረግ ይዞ የዘለቀ/15%/
      3. በሙያው የተመረቁ የልዩ ፍላጎት ትም/ መምህራን ቀጥሮ በማሰተማር ላይ ያለ/25%/
      4.ራሱን የቻለ ዩኒት ማለትም የልዩ ፍላጎት ትም/ ተማሪዎች እንደየጉዳታቸው የሚማሩባቸው ክፍሎች ያሉት /10%/
      5. ለፕሮግራሙ የሚያስፈልጉ ብሬይልና የምልክት ቋንቋ መማሪያ መጽሀፍት አዘጋጅቶ ህጻናት እንዲገለገሉበት ያደረገ/25%/
28.የግል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
28.1.የትምህርት ልማት ሰራዊት የገነባ (50%)
·         የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅን በአግባቡ በመገንዘብ የአሰራር ስርዓት     ዘርግቶ ተጨባጭ ውጤት ያስመዘገበ (6%)
·         በመምህራን ዘንድ የአመለካከት አንድነት በማምጣት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚተጉ መምህራን እንዲኖሩ የተደረገበት (6%)
·         የመምህራንና የተማሪዎችን የ 1 ለ 5 እና የልማት ቡድን አደረጃጀቶችን በማደራጀትና ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጥ የታየበት(6%)
·         ክበባት፣የአለቆች ህብረትና ፓርላማ በአግባቡ ተደራጅተው በትምህርት ጥራት ላይ ተጨባጭ ለውጥ የታየበት(6%)
·         ቀትስቦና ወመህን በአግባቡ በማደራጀት ጠንካራ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ የት/ቤት -ህብረተሰብ ግንኙነትን የተጠናከረበትና ውጤት የታየበት(5%)
·         ችግር ፈች እቅድ በማዘጋጀት የት/ቤቱን አጠቃላይ መምህራን በየወሩ ስራ እየተቆጠረ አየተሰጠና እየተገመገመ ወርሃዊ ደረጃ በመስጠት በት/ቤቱ መምህራን መካከል የውድድር መንፈስ እንዲፈጠር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤት የተሻሻለበት(6%)
·         ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም የራሱን ት/ቤት የተሻለ አፈፃፀም በመቀመር እንዲሰፋ ያደረገና በት/ቤቱ ውስጥ ለውጥ ያመጣ፣ /5%/
·         ት/ቤቱ የቀለም ትም/ውድድር በየክፍል ደረጃው በማካሄድ የተማሪዎችን፣ክህሎትና ብቃት ያሳደገ/5%/
·         የሴቶችን አደረጃጀት ተግባራዊ ማድረግ/5%/
28.2.ተማሪን ማብቃት (10%)
28.     የውስጥ ሱርቪዥን በማጠናከርና መምህራንን በመከታተል ድጋፍ በማድረግ በመምህርራን አሰራር ላይ ተጨባጭ ለውጥ ያስመዘገበ /1%/
29.     የተማሪዎችን ወላጆች በየወሩ በክፍል ደረጃና በየ 2 ወሩ በት/ቤት ደረጃ በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ያወያየና በዚህም ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ /1%/
30.     መምህራን ግብዓቶችን በአግባቡ እንዲጠቀሙ በማድረግ (ቤተ-ሙከራ፣ቤተ መጽሐፍት፣ስርዓተ-ትም/ማበልፀጊያና ሬዲዮ)/2%/
31.     መምህራን ተከታታይ ምዘናንና አሳታፊ የማስተማር ስነ ዘዴን እንዲተገብሩ ተደርጎ የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት /2%/
32.     መምህራን ተማሪዎችን እንደ ትምህርት አቀባበላቸው በደረጃ ለይተው የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጡ የተደረገበትና የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት/1%/
33.     መምህራን ለሴት ተማሪዎች ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ ተደርጎ የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት/1%/
34.     ልዩ ፍላጎት ላላቸው ልዩ ድጋፍ እንዲሰጡ ተደርጎ የተማሪዎች ውጤት የተሻሻለበት/1%/
35.     ሁሉም መምህራን በተሙማ እንዲሳተፉና የት/ቤትን ችግር እንዲፈቱ የተደረገት /1%/
28.3.የትምህርት ቤቱን የ1ኛ ከፍል ተማሪዎች (5%)
·      የ1ኛ ክፍል ተማሪዎች እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም 100%ያበቃ (5%)
·     97% - 99% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (4%)
·      9ዐ% - 96% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (3%)
·      85% - 89% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (2%)
·      8ዐ% - 84% እስከ ታህሳስ 30/2006 ዓ.ም ያበቃ (1%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፤
        28.4. የት/ቤቱን ተማሪዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነት ውጤት ያሻሻለ (ከ2ኛ እስክ 8ኛ) (5%)
·      ሁሉንም ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (5%)
·      ከ97% - 99% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ (4%)
·      ከ9ዐ% - 96% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(3%)
·      ከ85% - 89% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(2%)
·       ከ8ዐ% - 84% ተማሪዎች 50%ና በላይ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያደረገ(1%) በወረዳ ትም/ጽ/ቤት የተረጋገጠለት፣
28.5.የትምህርት ሽፋን (39%)
        12.5.1.የት/ቤቱን መምህራን በማደራጀትና ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር በማቀናጀት እድሜያቸው ለትም/የደረሱ ህፃናትን ወደ ት/ቤት እንዲመጡ ያደረገና ይዞ የዘለቀ (23%)
v  በዚህም በተሳትፎ (3%)
·      የት/ቤቱን የተማሪ ተሳትፎ እቅድ 100 ፐርሰንት ያሳካ (3%)
·      የት/ቤቱን የተማሪ ተሳትፎ እቅድ 97%-99% ያሳካ(2%)
v  ቋራጭን በመከላከል (20%)
·   መጠነ አቋራጭን 0 % ያደረሰ (20%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.1% እስክ 0.25% ያደረሰ (15%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.26% እስከ 0.5% ያደረሰ (1%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.51% እስከ 0.75% ያደረሰ (1%)
·   መጠነ አቋራጭን ከ0.76% እስከ 1% ያደረሰ (1%)
28.5.2.በቀበሌው ውስጥ ያሉ ጐልማሶችን በእቅዱ መሰረት 100% ወደ መማሪያ ጣቢያ እንዲገቡ ያደረገና በሙሉ ይዞ የዘለቀ (10%)
      28.5.3.እድሜያቸው ከ4-6 ዓመት የደረሱ ህፃናት ዕቀድ ት/ቤት እንዲገቡና እንዲማሩ ያደረገ(2.5%)
      28.5.4.ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት እንዲመዘገቡ ያደረገ (2.5%)
      28.5.6.የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ያሳደገ 1ለ1 (1%)
28.6. ግብዓትና መሰረተ ልማት ማሟላት (20%)
የት/ቤቱን የግብዓት ችግሮች ለይቶ በህብረተሰቡ አቅም እንዲፈታ በማድረግ
   28.6.1.ተጨማሪ መማሪያ ክፍል የገነባና የተማሪ ክፍል ጥምርታን ወደ ስታንዳርዱ ያመጣ (2%)
   28.6.2.የተማሪ መቀመጫ ወንበር በማሟላት ሁሉም ተማሪዎች ደረጃውን በጠበቀ ወንበር እንዲቀመጡ ያደረገ (2%)
  28.6.3.በትምህርት ቤቱ በቂ ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ንፅህናቸው የተጠበቀ፣ በፆታ የተለዩ    የተማሪዎች፣ የመምህራንና ሰራተኞች መፀዳጃ ቤቶች ከውሃ ጋር እንዲሟላ ያደረገ(2%)
  28.6.4.ቤተ መጽሐፍት፣ቤተ ሙከራና ስርዓተ ትም/ማበልፀጊያ በአግባቡ ያደራጀና ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትም/እንዲያገኙ ያደረገ (2%)
  28.6.5. የስፖርት ሜዳ ያዘጋጀና አገልግሎት እንዲሰጥ ያደረገ (1%)
  28.6.6. የትም/ቤቱ ግቢ በአጥር ያስከበረ (2%)
  28.6.7.የትምህርት ቤቱን ገቢ እንዲጨምር አቅዶ በመስራት ገቢውን ያሳደገ፣(2%)
  28.6.8.የተገኘውን ገቢ ግልጽና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ በሙሉ ስራ ላይ ያዋለ፣(1%)
28.6.9.በትም.ኢንስፔክሽን ግለግምገማ ት/ቤቱ ያለበት ደረጃ/6%/
Ø  ደረጃ-1 ከሆነ/1%/
Ø  ደረጃ-2 ከሆነ/2%/
Ø  ደረጃ-3 ከሆነ/5%/
Ø  ደረጃ-4 ከሆነ/6%/
28.7. ከተለያዩ አካላት ተቀምሮ የተሰጠውን ተሞክሮ የት/ቤቱን ማህበረሰብ በማስተዋወቅና የእቅድ አካል በማድረግ እንዲሁም ት/ቤቱ የተሻሉ አፈፃፀሞች በመቀመርና በማስፋት በት/ቤቱ ውስጥ ለውጥ የመጣበት (3%)
28.8. ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ያደረገ (6%)
    28.8.1.ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ጠንካራ ግንኙነት በመፍጠርና በመቀናጀት በት/ቤቱ ሰላማዊና   የተረጋጋ ትም/እንዲሰጥ ያደረገ፣(1%)
    28.8.2.የት/ቤቱ ማህበረሰብ ተቀናጅቶ የሚሰራበት ት/ቤት (1%)
    28.8.3.ከአደናቃፊ አመለካከት የጸዳ (1%)       
    28.8.4. የስነዜጋና ስነምግባር ትም/ እሴቶች ውጤታማ በሆነ መንገድ ያሰረጸ/1%/
    28.8.5.በት/ቤት፣በወላጅ፣በመ/ራንና በተማሪዎች ጤናማ ግንኙነት የፈጠረ/1%/
    28.6.6. ር/መ/ሩ ከ/መ/ራን ጋር መልካም ግንኙነት የፈጠረ/1%/






    ማሳሰቢያ፡  በእያንዳንዱ ተሸላሚ ግለሰብና ተቋም ተከናወኑ የተባሉትና የተገኙ ውጤቶች በዓይነትና በመጠን በሚለካ መልኩ በመስፈርቱ ቅደም ተከተል መስረትና በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ ተዘርዝሮ መቅረብ ይገበዋል፡፡ የተከናወነው ተግባር ዓይነት የተከናወነበት መጠንና የተገኘው ለውጥ እንዲሁም ውጤት በመስፈረቱ መስረትና በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ  ተዘርዝሮ ካልቀረበ ተወዳደሪው ግለሰብና ተቋም ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡  











የተሸላሚዎች ዝርዝር
ተ.ቁ
የተሸላሚ ዝርዝር
የተሸላሚ ብዛትበዞን/በኮሌጅ
ምርመራ
1.    1
የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት መምህር /ከ2ኛ እስከ 8ኛ/
35

2.    2
የአንደኛ ክፍል መምህር
6

3.    3
የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህር
16

4.    4
የፈጠራ ሥራ የሰራ መምህር/1ኛ
10

5.    5
የፈጠራ ሥራ የሰራ መምህር 2ኛ ደረጃ
5

6.    6
የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር
10

7.    7
የ2ኛ  ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር
3

8.    8
የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ጉድኝት ሱፐርቫይዘር
3

9.    9
የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ሱፐርቫይዘር
1

10.   10
የወረዳ ባለሙያ
3

11.   11
የዞን ባለሙያ
3

12.   12
የ1ኛ ክፍል ተማሪ
10

13.    
የ2ኛ ክፍል ተማሪ
3

14.   13
የ3ኛ ክፍል ተማሪ
3

15.    
የ4ኛ ክፍል ተማሪ
4

16.    
የ5ኛ ክፍል ተማሪ
2

17.    
የ6ኛ ክፍል ተማሪ
2

18.    
የ7ኛ ክፍል ተማሪ
2

19.    
የ8ኛ ክፍል ተማሪ
8

20.   15
የ9ኛ ክፍል ተማሪ
16

21.    
የ10ኛ ክፍል ተማሪ
16

22.    
የ11ኛ ክፍል ተማሪ
8

23.    
የ12ኛ ክፍል ተማሪ
16

24.    
የፈጠራ ሥራ የሰራ ተማሪ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
5

25.   16
የፈጠራ ሥራ የሰራ ተማሪ 2ኛ ደረጃ ት.ቤት
3

26.   17
የአካል ጉዳተኛ
3

27.   18
የአደረጃጀት መሪ ተማሪ
1

28.   19
የልዩ ፍላጐት ትም/ተማሪ 1ኛ ደረጃ
3

29.   20
የልዩ ፍላጐት ትም/ተማሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
3

30.   21
የተግባር ተኮር የጎልማሶች ትም/ ጎልማሳ
15

31.   22
የወረዳ ትም/ጽ/ቤት
3

32.   23
የቅድመ መደበኛ ትም/አመቻች
3

33.   24
የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች ወመህ
5

34.   25
የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ወመህ
3

35.   26
ቀትስቦ 1ኛ ደረጃ
5

36.   27
ቀትስቦ 1ኛ ደረጃ
3

37.   28
የጎልማሶች ትም/አመቻች
15

38.   31
የጎልማሶች ትም/አመቻች/ከባለድርሻ  አካለት
3

39.    
የአጸደ ህጻናት መ/ር
2

40.    
የ1ኛ ደረጃ የ1ለ5 ተማሪዎች አደረጃጀት መሪዎች
10

41.    
የ2ኛ ደረጃ የ1ለ5 ተማሪዎች አደረጃጀት መሪዎች
5

42.    
የ1ኛ ደረጃ የተማሪዎችየልማት ቡድን አደረጃጀት መሪዎች
10

43.    
የ2ኛ ደረጃ የተማሪዎች የልማት ቡድንአደረጃጀት መሪዎች
5

44.    
የ1ኛ ደረጃ የ1ለ5 የመ/ራን አደረጃጀት መሪዎች
10

45.    
የ2ኛ ደረጃ የ1ለ5 የመ/ራን አደረጃጀት መሪዎች
5

46.    
የ1ኛ ደረጃ የመ/ራንየልማት ቡድን አደረጃጀት መሪዎች
10

47.   32
የ2ኛ ደረጃ የመ/ራን የልማት ቡድንአደረጃጀት መሪዎች
5

48.    
አጋር አካላት/የግል ባለሀብቶች/
2

49.    
አጋር አካላት/አርሶ አደሮች/
3

50.    
አጋር አካላት/ከተማ ነዋሪዎች/
3

51.    
ልጆቻቸውን አስተምረው ከፍተኛ ደረጃ ያደረሱ
2

52.    
ማህ/አ/ቅ/መደባኛ ተቋም
3

53.    
የግልና የመንግስት አጸደ ህጻናት
3

54.    
የልዩ ፍላጎት ዩኒቶች
1

55.    
ከ1ኛ-4ኛ  ደረጃት/ቤት
5

56.    
ከ1ኛ-8ኛ ደረጃ ት/ቤት
5

57.    
የግል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
1

58.    
የመንግስታና የግል 2ና ደረጃ ት/ቤት
3

59.    
የጎልማሶች  ትም/መማማሪያ ጣቢያ
10



No comments:

Post a Comment