መግቢያ
የትምህርት
ስራ በደቃዎች የተከፋፈለና የሠዓትን ጥቅም ከሚጠበቀው በላይ የተረዳ ስራ ነው፡፡ ለዚህም ነው እያንዳንዱ የትምህርት ስራ በስትራቴጂክ
እቅድ ፤ በዓመታዊ እቅድ፤ በወርሃዊ ተግባራት፤ በ15 ቀን ተግባራት ፤ በሳምንት ተግባራት፤ በዕለት ተግባራት ፤ በክፍለ ጊዜ ተግባራት
እና በደቂቃዎች ተግባራት ተከፋፍሎ የሚሰጠው፡፡ በዚህም የተነሳ አንድ ተቋም ስራዎችን በዚህ የሰዓት ክፍፍል ስርዓት ከፋፍሎ ማቀድና
የታቀደውን መተግበር ይጠበቅበታል፡፡ ከላይ ከተገለፀው የሰዓት ክፍፍል ና የተግባር ዓይነቶች በተጨማሪ አንድን እቅድ በዝግጅት ምዕራፍ፤
በተግባር ምዕራፍና በማጠቃለያ ምዕራፍ በመከፋፈል መስራት ለስራዎች ስኬታማነት የላቀ ሚና አለው፡፡ በመሆኑም የላልይበላ የመ/ደ/ሚ/ሳ/ት/ቤት
የ2008ዓ.ም የትምህርት ስራ አመርቂና በውጤት የታጀበ እንድሆን በዝግጅት ምዕራፍ ወይም በክረምት ወቅት ግብዓት ማሟለትና ሎሎች
ተግባራትን ማከናወን የሚያስችለውን የግብዓት እቅድ አቅዷል፡፡
የእቅዱ አላማ
v ለ2008ዓ.ም
የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ቀድሞ በማሟላት የትምህርት ዘመኑን የስራ እንቅስቃሴ በውጤት የታጀበ እንድሆን ማድረግ
v ቀጥታ
ለተማሪዎች የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በማሟላት የትምህርት ዘመኑን ተማሪዎች ፍላጎት ማሟላት
v ለትምህርት
ዘመኑ የት/ቤቱን ግቢ ውብ ሳቢና ማራኪ ማድረግ
v የት/ቤታች
ግቢ አረንጓዴ በማድረግ ለህብረተሰብ በአረንጓዴ ልማት አርዓነት ያለው ተቋም እንድሆን ማድረግ
የሚከናወኑ ተግባራት
Ø
ለ2008
ዓ.ም የሚያገለግሉ ግብዓቶችን ማሟላት በዚህም ወቅት የሚሟሉ ግብዓቶች
ü
ጥቁር
ሰሌዳ ፤
ü
ለ1ኛ
ክፍል ራሱን የቻለ ጥቁር ሰሌዳ ፤
ü
የጽህፈት
መሳሪያ
ü
የተማሪ መቀመጫ ወንበር ጥገና ማካሄድ፤
ü
የቧንቧ
ጥገና ማካሄድ
ü
የት/ቤቱን
አጥር ስራ መስራት
Ø
በ2007ዓ.ም
ት/ቤታችን ሳቢና ማራኪ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በግቢው የችግኝ ተከላ ማካሄድ
Ø
የ2008
ዓ.ም የተማሪዎችን መረጃ በአግባቡ ለመያዝ የሚያስችል የአመዘጋገብ ስርዓት ዘርግቶ፤
ü
መደበኛ
ተማሪ፤
ü
አጸደ
ህጻናት ፤ ልዩ ፍላጎት
ü
የጎልማሶች
ትምህርት ተማሪዎችን ምዝገባ ማካሄድ
Ø
የት/ቤቱን
አጠቃላይ ግቢና የመማርያ ክፍል ጽዳት ማካሄድና ለ2008 ዓ.ም ዝግጁ ማድረግ፡፡
Ø
የትምህርት
አከፋፈት ስርዓትን የተሻለ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅትና የጽዳት ስራ ማከናወን
በ2007ዓ.ም በክረምት
ወቅት የሚከናወኑ የዝግጅት ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር ላልይበላ የመ/ደ/ሙ/ሳ/ት/ቤት
ተ.ቁ
|
የሚከናወኑ ተግባራት
|
ፈጻሚ
|
በጀት
|
የበጀት ምንጭ
|
መጠን
|
የሚከናወንበት ወቅት
|
ምርመራ
|
||
ሃምሌ
|
ነሃሴ
|
ጳጉሜ
|
|
||||||
1
|
የግብዓት ማሟላት
ስራ መስራት
|
ት/ቤቱ
|
|
|
|
ü
|
ü
|
|
|
1.1
|
ጥቁር ሰሌዳ ማሰራት
|
ት/ቤቱ
|
|
ድጎማ በጀት
|
20
|
|
ü
|
|
|
1.2
|
የጽፈት መሳሪያ ማሟላት
|
ት/ቤቱ
|
20000
|
መደበኛ
|
11
|
|
ü
|
|
|
1.3
|
የ1ኛ ክፍል ብላክ
ቦርድ መግዛት
|
ት/ቤቱ
|
21500
|
ድጎማ በጀት
|
43(ትንንሽ)
|
|
ü
|
|
|
1.4
|
ኮምባይን ደስክ ጥገና
ማካሄድ
|
ት/ቤቱ
|
10000
|
መደበኛ በጀት
|
50
|
|
ü
|
|
|
1.5
|
የአጥር ስራ መስራት
|
ት/ቤቱ
|
6000
|
መደበኛ በጀት
|
200 ሜትር
|
|
ü
|
|
|
1.6
|
የቧንቧ ጥገና ማካሄድ
|
ት/ቤቱ
|
3000
|
መደበኛ በጀት
|
30ና 3 አጥር
|
|
ü
|
|
|
2
|
የችግኝ ተከላ ስራ
ማከናወን
|
ት/ቤቱና ቀበሌው
|
4600
|
በጉልበት
|
1200
|
ü
|
|
|
|
3
|
የተማሪ ምዝገባ ማካሄድ
|
መምህራንና ባለድርሻ አካላት
|
|
|
በዕቅዱ
|
|
ü
|
|
|
3.1
|
መደበኛ ተማሪ መመዝገብ
|
መምህራንና ባለድርሻ አካላት
|
|
|
በዕቅዱ
|
|
ü
|
|
|
3.2
|
አጸደ ህጻናትና ልዩ
ፍላጎት ተማሪዎችን መመዝገብ
|
መምህራንና ባለድርሻ አካላት
|
|
|
በዕቅዱ
|
|
ü
|
|
|
4
|
አጠቃላይ የጽዳት
ስራ ማከናወን
|
ት/ቤቱ
|
500
|
መደበኛ
|
1 ጊዜ
|
|
|
ü
|
|
5
|
የክረምትስራዎችን
አፈጻጸም መገምገምና ለቀጣይ ማስተካከያ ማስቀመጥ
|
የት/ቤቱ አመራሮች
|
|
|
1ጊዜ
|
|
|
ü
|
|
6
|
ለትምህርት አከፋፈት
ዝግጅት ማድረግ
|
የት/ቤቱ አመራሮች
|
4300
|
ረጅ ድርጅት
|
1ጊዜ
|
|
|
ü
|
|
No comments:
Post a Comment